ትውልደ ኢትዮጵያዊው ጦሩን ተቀላቅሏል

ትውልደ ኢትዮጵያዊው ጦሩን ተቀላቅሏል

በአዲስ አበባ የተወለደው የተከላካይ አማካይ ዳግም የመከላከያ ሰራዊቱን ለማገልገል ዘምቷል። በኢስራኤሉ ክለብ ሀፖል ሀደራ የሚጫወተው ትውልደ…

በሊቢያ ፕሪምየር ሊግ የሚገኘው ኢትዮጵያዊው አማካይ ግብ አስቆጥሯል

ከነዓን ማርክነህ በአል መዲና መለያ ሁለተኛ የሊግ ግቡን አስቆጥሯል። በክረምቱ የዝውውር መስኮት የሊቢያውን ክለብ አል መዲና…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ወላይታ ድቻ 1-2 ኢትዮጵያ መድን

ኢትዮጵያ መድን ወደ መሪዎቹ የተጠጋበትን ውጤት ካስመዘገበበት የምሽቱ ጨዋታ መጠናቀቅ በኋላ የሁለቱ ቡድኖች አሰልጣኞች ተከታዩን ሀሳብ…

ሪፖርት| ኢትዮጵያ መድን ወደ መሪዎቹ የተጠጋበትን ወሳኝ ድል አስመዝግቧል

ግብ ጠባቂው አቡበከር ኑራ ግብ የሆነ ኳስ አመቻችቶ ባቀበለበት ጨዋታ ኢትዮጵያ መድን ወላይታ ድቻን አሸንፏል። ወላይታ…

የአሰልጣኞች አስተያየት| ሀድያ ሆሳዕና 1 – 1 ፋሲል ከነማ

ነብሮቹ እና ዐፄዎቹ ነጥብ ከተጋሩበት የዕለቱ የመጀመርያ ጨዋታ በኋላ የሁለቱም ቡድን አሰልጣኞች ከሶከር ኢትዮጵያ ያደርጉትን ቆይታ…

ሪፖርት | ፋሲል ከነማ እና ሀዲያ ሆሳዕና ነጥብ ተጋርተዋል

የማርቲን ኪዛ የ80ኛው ደቂቃ ግብ ፋሲል ከነማ ከሀዲያ ሆሳዕና ነጥብ እንዲጋሩ አስችላለች። ሀዲያ ሆሳዕናዎች በመጨረሻው ጨዋታ…

አርባምንጭ ከተማ ከተከላካዩ ጋር በስምምነት ተለያይቷል

ዘንድሮ ቡድኑን የተቀላቀለው ጋናዊው የመሀል ተከላካይ ከአርባምንጭ ከተማ ጋር መለያየቱ ታውቋል። በአሰልጣኝ በረከት ደሙ እየተመራ ዳግም…

የመቻል ዋና አሰልጣኝ ለቀናት ቡድናቸውን አይመሩም

የመቻሉ ዋና አሰልጣኝ ገብረክርስቶስ ቢራራ ለቀናት ቡድኑን እንደማይመሩ ታውቋል። ሊጉ ከብሔራዊ ቡድን ጨዋታ መልስ በአዳማ ከተማ…

መረጃዎች | 53ኛ የጨዋታ ቀን

የ13ኛ ሳምንት መገባደጃ የሆኑ መርሀ-ግብሮች የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው አቅርበንላችኋል። ሀድያ ሆሳዕና ከ ፋሲል ከነማ መሪነቱን ለመቆናጠጥ…

የጋቶች ፓኖም መዳረሻ ክለብ ታውቋል

ከሰሞኑ የኢትዮጵያዊው አማካይ ጋቶች ፓኖም ወደ ኤዥያ ማቅናቱ በዘገብነው መሠረት አሁን መዳረሻው ክለብ አረጋግጠናል። ከኢትዮጵያ መድን…