ሪፖርት | ሀምበሪቾ እና ሀዲያ ነጥብ ተጋርተዋል

ቀዝቃዛ ፉክክር የተደረገበት የሀምበሪቾ እና የሀዲያ ሆሳዕና ጨዋታ ያለ ግብ ተጠናቋል። በዕለቱ ቀዳሚ መርሐግብር ከድል የራቁት…

መረጃዎች| 14ኛ የጨዋታ ቀን

የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የአራተኛ ሳምንት ጨዋታዎች ነገ በሚደረጉ ሁለት ጨዋታዎች ይቀጥላል። ጨዋታዎቹን የተመለከቱ መረጃዎችም እንደሚከተለው አሰናድተንላችኋል።…

የአሰልጣኞች አስተያየት | አዳማ ከተማ 2-2 ሀምበርቾ

“ጎሎችን ማግባት በምንችልበት ሰዓት ትንሽ ስለ ዘገየን አቻ ወጥተናል” አሰልጣኝ ይታገሱ እንዳለ “ለእኛ አንድ ነጥቡ መጥፎ…

ሪፖርት | አዳማ ከተማ እና ሀምበርቾ ነጥብ ተጋርተዋል

አራት ግቦች የተቆጠሩበት እና ለተመልካች ሳቢ የነበረው የአዳማ ከተማ እና የሀምበርቾ ጨዋታ 2-2 ተጠናቋል። በዕለቱ ቀዳሚ…

መረጃዎች| 12ኛ የጨዋታ ቀን

የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ሦስተኛ ሳምንት ነገ በሚደረጉ ሁለት ጨዋታዎች ይገባደዳል። ጨዋታዎቹን የተመለከቱ መረጃዎችንም እንደሚከተለው አሰናድተንላችኋል። አዳማ…

መረጃዎች | 10ኛ የጨዋታ ቀን

የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ዛሬ በተደረጉ ሁለት ጨዋታዎች ጅማሮውን አድርጓል ፤ ሊጉ ነገ በሚደረጉ ሁለት ጨዋታዎች ሲቀጥል…

የአሰልጣኞች አሰልጣኝ | ሀምበሪቾ ዱራሜ 1-2 ቅዱስ ጊዮርጊስ

“ያገኘነውን ያለ መጠቀም ችግር ዛሬም አይተናል” አሰልጣኝ ደጉ ዱባሞ “ብዙ ኳሶችን ስተናል ፣ ነገር ግን ተመጣጣኝ…

ሪፖርት | ቅዱስ ጊዮርጊስ ሀምበሪቾ ዱራሜን ረቷል

በዕለቱ ቀዳሚ መርሐግብር ፈረሠኞቹ በአቤል ያለው እና አማኑኤል ኤርቦ ግቦች ሀምበሪቾ ዱራሜን 2-1 ማሸነፍ ችለዋል። በዕለቱ…

መረጃዎች | 10ኛ የጨዋታ ቀን

ሁለተኛው ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ነገ በሚደረጉ ሁለት ጨዋታዎች ይቀጥላል ፤ ጨዋታዎቹን የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው አዘጋጅተናል።…

ሪፖርት | ድሬዳዋ ከተማ በመጀመርያው ሳምንት ድል አድርጓል

የአሰልጣኝ አስራት አባተ ውጤታማ ቅያሪ ብርቱካናማዎቹ ከመመራት ተነስተው ሀምበሪቾን በመርታት ሙሉ ሦስት ነጥብ እንዲያሳኩ አስችሏል። ሁለት…