ሪፖርት | ቀዝቃዛው ጨዋታ አቻ ተጠናቋል

ብዙ የግብ ዕድሎች ያልተፈጠሩበት የሀዋሳ ከተማ እና የድሬዳዋ ከተማ ጨዋታ ያለ ግብ ተጠናቋል። ምሽት ላይ ሀዋሳ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | መቻል 1-1 ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ

“አስለቃሽ ጭስ የተተኮሰ ይመስል እንዲህ ሲሆን ደግሞ እግር ኳሱ ለዛውን ያጣል” አሰልጣኝ ገብረክርስቶስ ቢራራ “በእንቅስቃሴ ደረጃ…

ሪፖርት | መቻል በጭማሪ ደቂቃ ግብ ከንግድ ባንክ ነጥብ ተጋርቷል

በዕለቱ ቀዳሚ መርሐግብር መቻል እና ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 1-1 ተለያይተዋል። በዕለቱ ቀዳሚ መርሐግብር መቻል እና ኢትዮጵያ…

ቤቲካ ኢትዮጵያ እና ኢትዮጵያ ቡና ውላቸውን አድሰዋል

ያለፉትን ሁለት ዓመታት በማስታወቂያ አጋርነት አብረው ሲሰሩ የነበሩት ቤቲካ ኢትዮጵያ እና ኢትዮጵያ ቡና ቀሪ የሦስት ዓመት…

መረጃዎች | 11ኛ የጨዋታ ቀን

ሦስተኛ ሳምንት ላይ የደረሰው የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ነገ በሚደረጉ ሁለት ጨዋታዎች ሲቀጥል ጨዋታዎቹን የተመለከቱ መረጃዎችን እንደሚከተለው…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ቅዱስ ጊዮርጊስ 3-2 ሻሸመኔ ከተማ

“ጨዋታው በጣም ከባድ ነበር ፣ ዘጠና ደቂቃ ትልቅ ፉክክር የተደረገበት ነው” አሰልጣኝ ዘሪሁን ሸንገታ “በጨዋታው የተሻልን…

ሪፖርት | ቅዱስ ጊዮርጊስ በመጨረሻ ደቂቃ ግብ ጣፋጭ ድል ተጎናጽፏል

 ፈረሠኞቹ ሁለት ጊዜ ከመመራት ተነስተው ሻሸመኔ ከተማን 3ለ2 ረተዋል። በምሽቱ መርሐግብር በሊጉ አናት እና ግርጌ ላይ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ሀድያ ሆሰዕና 0-0 ወልቂጤ ከተማ

“ውጤቱ አስፈላጊ ስለነበረ ለመሸናነፍ የነበረው ነገር ጥሩ ነው ፣ ያሰብነው ግን አላሳካንም” አሰልጣኝ ሙሉጌታ ምህረት “ጫና…

ሪፖርት | ነብሮቹ እና ሠራተኞቹ ነጥብ ተጋርተዋል

ሀዲያ ሆሳዕናን ከወልቂጤ ከተማ ያገናኘው የዕለቱ ቀዳሚ መርሐ-ግብር ያለ ግብ ተጠናቋል። የዕለቱ ቀዳሚ መርሐግብር ሁለቱን ድል…

መረጃዎች | 10ኛ የጨዋታ ቀን

የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ዛሬ በተደረጉ ሁለት ጨዋታዎች ጅማሮውን አድርጓል ፤ ሊጉ ነገ በሚደረጉ ሁለት ጨዋታዎች ሲቀጥል…