ኢትዮጵያ ቡና ዩጋንዳዊ ተከላካይ አስፈርሟል

በሰርቪያዊ አሰልጣኝ የሚመሩት ኢትዮጵያ ቡናዎች ዩጋንዳዊ የመሐል ተከላካይ አስፈርመዋል። በአዳማ ከተማ የቅድመ ውድድር ዝግጅታቸውን እየሰሩ የሚገኙት…

ሀድያ ሆሳዕና አንድ ተጫዋች ሲያስፈርም ሁለት ተጫዋቾችን ለመቀላቀል ተስማማ

በአሰልጣኝ ዮሐንስ ሳህሌ መሪነት የቅድመ ውድድር ዝግጅቱን እየከወነ የሚገኘው ሀድያ ሆሳዕና የአንድ ተጫዋች ዝውውር ሲቋጭ ሁለቱን…

ከድሉ በኋላ የጣና ሞገዶቹ አሠልጣኝ ምን አሉ?

የባህር ዳር ከተማው ዋና አሠልጣኝ ደግዓረግ ይግዛው ቡድናቸው አዛምን 2ለ1 ካሸነፈበት ጨዋታ በኋላ ተከታዩን የድህረ-ጨዋታ አስተያየት…

የ2015 የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ኮከብ ተጫዋች ሽልማቱን ከተረከበ በኋላ ምን አለ?

የተጠናቀቀው የውድድር ዓመት ኮከብ በመባል የተመረጠው ቢኒያም በላይ ሽልማቱን ከተረከበ በኋላ ተከታዩን ሀሳብ አጋርቷል። የሀገራችን ከፍተኛው…

“የምንገጥመው ጠንካራውን አዛም ነው ፤ የእኛ ባህር ዳር ከተማም ጠንካራ ክለብ ነው” ደግአረገ ይግዛው

በነገው ዕለት ከታንዛኒው አዛም ጋር የካፍ ኮንፌዴሬሽን ዋንጫ የማጣሪያ ጨዋታ ያለው የባህር ዳር ከተማው ዋና አሠልጣኝ…

ሁለት የጣና ሞገዶቹ ተጫዋቾች ስለነገው ጨዋታ ይናገራሉ….

👉”ከፈጣሪ ጋር ጥሩ ውጤት አምጥተን ህዝባችንን ማስደሰት ነው የምናስበው” ቸርነት ጉግሳ 👉”ከፈጣሪ ጋር ጨዋታውን እናሸንፋለን ፤…

የነገውን የባህር ዳር ከነማ ጨዋታ የሚመሩ ዳኞች ታውቀዋል

በአዲስ አበበ አበበ ቢቂላ ስታዲየም በባህር ዳር ከተማ እና አዛም መካከል የሚደረገውን ወሳኝ ጨዋታ የሚመሩ ዳኞች…

ሻሸመኔ ከተማ ወደ ዝግጅት የሚገባበት ቀን ታውቋል

በአሰልጣኝ ፀጋዬ ወንድሙ የሚመራው ሻሸመኔ ከተማ የቅድመ ውድድር ዝግጅቱን ነገ ይጀምራል። በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ላይ ከ15…

የጣና ሞገዶቹ ጨዋታ በዝግ ስታዲየም ይደረጋል

በነገው ዕለት ከታንዛኒያው አዛም ክለብ ጋር የካፍ ኮንፌዴሬሽን ካፕ ጨዋታቸውን በአበበ ቢቂላ ስታዲየም የሚያደርጉት ባህር ዳር…

ወልቂጤ ከተማ ግብ ጠባቂ አስፈርሟል

በትላንትናው ዕለት ወደ ዝውውሩ የገቡት ወልቂጤ ከተማዎች አስረኛ ፈራሚያቸው አግኝተዋል። አሰልጣኝ ሙሉጌታ ምህረትን የክለቡ አለቃ አድርገው…