የጣና ሞገዶቹ የ29 ዓመቱን አይቮሪኮስታዊ ተከላካይ አስፈርመዋል። በካፍ ኮንፌዴሬሽን ዋንጫ እና በፕሪምየር ሊጉም ላይ የሚሳተፉት ባህርዳር…
ዝ ክለቦች
ቡናማዎቹ ከአማካያቸው ጋር በስምምነት ተለያይተዋል
አሠልጣኝ ኒኮላ ካቫዞቪችን ወደ ቡድኑ ያመጣው ኢትዮጵያ ቡና ከአንድ ተጫዋቹ ጋር በስምምነት ተለያይቷል። በተጠናቀቀው የውድድር ዓመት…
ቅዱስ ጊዮርጊሶች የአምስት ተጫዋቾችን ውል አድሰዋል
ከሰዓታት በፊት የአማኑኤል አረቦን ዝውውር የፈፀሙት ቅዱስ ጊዮርጊሶች የአምስት ወጣት ተጫዋቾችን ውል ማደሳቸውን ይፋ አድርገዋል። ከሰሞኑን…
ፈረሰኞቹ አጥቂ አስፈርመዋል
ቅዱስ ጊዮርጊሶች የአጥቂ መስመር ተጫዋች አስፈርመዋል። የ2015 የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ዋንጫ ባለቤቶቹ ቅዲስ ጊዮርጊሶች ከሰሞኑን የነባር…
ንግድ ባንክ አጥቂ አስፈርሟል
በአሠልጣኝ ብርሃኑ ግዛው የሚመራው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የሴቶች ቡድን የአጥቂ መስመር ተጫዋች ወደ ስብስቡ ቀላቅሏል። የ2015…
ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ግብ ጠባቂ አስፈርሟል
አዳዲስ ተጫዋቾችን እያስፈረመ እንዲሁም የነባሮችን ውል እያደሰ የሚገኘው ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በዛሬው ዕለት የግብ ዘብ ማስፈረሙ…
ወላይታ ድቻ አማካይ ለማስፈረም ተስማማ
የአሰልጣኝ ያሬድ ገመቹ ወላይታ ድቻ አማካይ ወደ ክለቡ ለመቀላቀል ስምምነት ፈፅሟል። ያሬድ ገመቹን የክለባቸው አሠልጣኝ አድርገው…
ሀዋሳ ከተማ የአጥቂውን ውል አራዝሟል
ኃይቆቹ ከወጣት ቡድኑ የተገኘውን የአጥቂ ስፍራ ተጫዋች ለሁለት ዓመት ውሉን አራዝመዋል። የአሰልጣኝ ዘርዓይ ሙሉን ውል ካራዘሙ…
ንግድ ባንክ የአንድ ተጫዋች ውል አድሷል
ኢትዮጵያ ንግድ ባንክን ከከፍተኛ ሊጉ ካሳደጉ ተጫዋች መካከል አንዱ የሆነው የአማካይ እና የመስመር አጥቂ ስፍራ ተጫዋቹ…
ባህርዳር ከተማ ተከላካይ አስፈረመ
የመሐል ተከላካይ ስፍራ ተጫዋቹ የጣና ሞገዱን ተቀላቀለ። በካፍ ኮንፌዴሬሽን ዋንጫ እና በፕሪምየር ሊጉ ጠንካራ ተፎካካሪ ሆኖ…

