በአስራ ስድስተኛ የጨዋታ ሳምንት አራተኛ የጨዋታ ቀን የሚከናወኑ ሁለት ጨዋታዎችን የተመለከቱ መረጃዎች በተከታዩ ፅሁፍ ቀርበዋል። ኢትዮ…
ዝ ክለቦች
ሪፖርት| ፈረሰኞቹ ተጠባቂውን ጨዋታ በድል ተወጥተዋል
ቅዱስ ጊዮርጊሶች በተጠባቂው ጨዋታ ተከታያቸውን ኢትዮጵያ መድን በማሸነፍ መሪነቱን አስፍተዋል። በ15ኛው ሳምንት ቡድኖቹ ከተጠቀሙት ቋሚ አሰላለፍ…
ሪፖርት | ብርቱካናማዎቹ ከአራት ተከታታይ ሽንፈቶች በኋላ ድል ቀንቷቸዋል
ድሬዳዋ ከተማ በያሬድ ታደሠ እና አቤል አሰበ ግቦች ሲዳማ ቡና ላይ የ 2-0 ድል ተቀዳጅቷል። 10፡00…
ቅድመ ዳሰሳ | ቅዱስ ጊዮርጊስ ከኢትዮጵያ መድን
በደረጃ ሰንጠረዡ አናት ላይ በተከታታይ የተቀመጡትን ክለቦች የሚያገናኘውን ጨዋታ እንደሚከተለው ቃኝተነዋል። በሁለት ነጥብ እና በአንድ ደረጃ…
መረጃዎች | ሲዳማ ቡና ከድሬዳዋ ከተማ
በነገው ዕለት የሚደረገውን የመጀመሪያ ጨዋታ የተመለከቱ መረጃዎች አሰባስበናል። ሲዳማ ቡና እና ድሬዳዋ ከተማ በደረጃ ሰንጠረዡ የወራጅ…
ሪፖርት | የቡናማዎቹ እና የጦና ንቦቹ ጨዋታ ያለ ግብ ተጠናቋል
የኢትዮጵያ ቡና እና ወላይታ ድቻ ጨዋታ እንደመጀመሪያው ዙር ሁሉ 0-0 ተፈፅሟል። ኢትዮጵያ ቡና ከፋሲል ከነማ ጋር…
ሪፖርት| ኃይቆቹ ከሦስት ተከታታይ የአቻ ውጤቶች በኋላ ወደ ድል ተመልሰዋል
ሀዋሳ ከተማ በተከላካዩ ብቸኛ ግብ ለገጣፎ ለገዳዲን አሸንፏል። አዳዲስ ያስፈረምኳቸውን ተጫዋቾች ማሰለፍ ይገባኛል በሚል ውዝግብ የ15ኛ…
ቁመታሙ አጥቂ ወደ ኢትዮጵያ ተመልሷል
ማሊያዊው አጥቂ ወደ ቀድሞ ክለቡ የተመለሰበትን ዝውውር አገባዷል። በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ በአሰልጣኝ ደግአረገ ይግዛው የሚመሩት…
መረጃዎች | 64ኛ የጨዋታ ቀን
በ16ኛው ሳምንት ሁለተኛ የጨዋታ ቀን ነገ የሚስተናገዱትን ሁለት ጨዋታዎች የተመለከቱ መረጃዎችን እንደሚከተለው አሰናድተናል። ለገጣፎ ለገዳዲ ከ…
ሪፖርት | መቻል ሁለተኛውን ዙር በወሳኝ ድል ጀምሯል
127ኛውን የዓደዋ ድል በመዘከር የተጀመረው የሀዲያ ሆሳዕና እና መቻል ጨዋታ ሦስት ግቦች ተቆጥረውበት በመቻል አሸናፊነት ተጠናቋል።…

