👉”እኔ ማሰልጠን ነው ስራዬ እንደዚህ አይነት አሉባልታዎች ላይ ብዙም ትኩረት አላደርግም። 👉”እንግዲህ አንተ ያየህበት መንገድ ይለያል…
ድህረ ጨዋታ አስተያየት
የአሰልጣኞች አስተያየት | ፋሲል ከነማ 0-1 ቅዱስ ጊዮርጊስ
“ያሰብነውን ነገር ማሳካት አልቻልንም” አሰልጣኝ ውበቱ አባተ “በጣም ጠንካራ ቡድን ነው ያለን” አሰልጣኝ ዘሪሁን ሸንገታ በሣምንቱ…
የአሰልጣኞች አስተያየት | ሀምበርቾ 0-3 ሻሸመኔ ከተማ
“የዛሬው ጠንካራ ጎናችን የማሸነፍ ፍላጎታችን ነበር” አሰልጣኝ ዘማርያም ወልደጊዮርጊስ “በብዙ መልክ ተጎድተናል” አሰልጣኝ መላኩ ከበደ ሻሸመኔ…
የአሰልጣኞች አስተያየት | ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 4-1 ኢትዮጵያ መድን
ንግድ ባንኮች ኢትዮጵያ መድንን 4ለ1 በመርታት መሪነታቸውን ካጠናከሩበት ጨዋታ በኋላ ሶከር ኢትዮጵያ ከአሰልጣኞች ጋር ቆይታ አድርጋለች።…
የአሰልጣኞች አስተያየት | ድሬዳዋ ከተማ 1-3 መቻል
“የራሳችን ስህተቶች ናቸው ዋጋ ያስከፈሉን” አሰልጣኝ አሥራት አባተ “ጨዋታው በፈለግነው መንገድ ነው የሄደልን” አሰልጣኝ ገብረክርስቶስ ቢራራ…
የአሰልጣኞች አስተያየት | ወልቂጤ ከተማ 0-0 አዳማ ከተማ
“የተጫዋቾች አንድነት እና ሕብረት እጅግ በጣም ደስ ይላል” አሰልጣኝ ሙሉጌታ ምሕረት “ከጎል ጋር ያለን ርቀት እየበዛ…
የአሰልጣኞች አስተያየት | ወላይታ ድቻ 1-2 ሀዋሳ ከተማ
ሀዋሳ ከተማ ከአምስት ተከታታይ ሽንፈቶች አገግመው ወደ ድል ከተመለሱበት ጨዋታ በኋላ የሁለቱ ቡድን አሰልጣኞች ለሶከር ኢትዮጵያ…
የአሰልጣኞች አስተያየት | ኢትዮጵያ ቡና 1-1 ሀድያ ሆሳዕና
የሳምንቱ የመክፈቻ ጨዋታ በኢትዮጵያ ቡና እና ሀድያ ሆሳዕና መካከል ተደርጎ 1ለ1 በሆነ የአቻ ውጤት ከተቋጨ በኋላ…
የአሰልጣኞች አስተያየት | ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 0-1 ወላይታ ድቻ
ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በሳምንቱ የማሳረጊያ ጨዋታ የመጀመሪያ ሽንፈቱን በወላይታ ድቻ ካስተናገደ በኋላ አሰልጣኞች ለሶከር ኢትዮጵያ የድኅረ…
የአሰልጣኞች አስተያየት | ወልቂጤ ከተማ 0-1 ፋሲል ከነማ
ዐፄዎቹ በጌታነህ ከበደ ብቸኛ ጎል ሠራተኞቹን 1ለ0 ከረቱበት ጨዋታ መጠናቀቅ በኋላ አሰልጣኞች ከሶከር ኢትዮጵያ ጋር ቆይታ…

