በአሰልጣኝ መሠረት ማኔ የሚመራው ኢትዮ ኤሌክትሪክ የተጨማሪ ተጫዋቾን ዝውውር አጠናቋል። በኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ ላይ ተካፋይ…
የሴቶች እግርኳስ

ሴቶች ፕሪምየር ሊግ | ሀዋሳ ከተማ የሰባት ተጫዋቾችን ዝውውር ሲፈፅም የአምስቱን ውል አድሷል
በኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ ላይ ጠንካራ ተፎካካሪ የሆነው ሀዋሳ ከተማ ወደ ዝውውሩ በመግባት የሰባት አዳዲስ ተጫዋቾችን…

የሴቶች ፕሪምየር ሊግ | ኢትዮ ኤሌክትሪክ ስድስት አዳዲስ ተጫዋቾችን አስፈርሟል
በኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ ላይ ጠንካራ ተፎካካሪ በመሆን ዓመቱን በሁለተኛ ደረጃ ላይ ተቀምጦ ያጠናቀቀው ኢትዮ ኤሌክትሪክ…

ንግድ ባንክ አጥቂ አስፈርሟል
በአሠልጣኝ ብርሃኑ ግዛው የሚመራው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የሴቶች ቡድን የአጥቂ መስመር ተጫዋች ወደ ስብስቡ ቀላቅሏል። የ2015…

ንግድ ባንክ ሁለት ተጨማሪ ተጫዋቾችን አስፈርሟል
በካፍ ቻምፒየንስ ሊግ የዞን የማጣሪያ ጨዋታውን ለማድረግ በሀዋሳ ዝግጅት ዛሬ የጀመረው ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሁለት ተጨማሪ…

\”ትልቅ ደስታ ነው የሚሰማኝ ፤ በዛው ልክ ደግሞ ትልቅም ኃላፊነት ነው ያለው\” አሰልጣኝ ሰላም ዘርዓይ
ኢትዮጵያዊቷ አሰልጣኝ እና ኢንስትራክተር ሰላም ዘርዓይ በያዝነው ሳምንት ወደ ላይቤሪያ አምርታ የሀገሪቱን ዕንስት ብሔራዊ ቡድን በይፋ…

ንግድ ባንክ ሦስት አዳዲስ ተጫዋቾች አስፈርሟል
ኢትዮጵያን ወክሎ በሴካፋ ዞን የቻምፒየንስ ሊግ ማጣሪያ ውድድር የሚሳተፈው ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሦስት አዳዲስ ተጫዋቾችን ሲያስፈርም…

የሴካፋ ከ18 ዓመት በታች የሴቶች ውድድር ለሁለተኛ ጊዜ ተራዝሟል
በኬንያ አስተናጋጅነት የሚካሄደው የሴካፋ ከ18 ዓመት በታች ሴቶች ውድድር ላልተወሰነ ጊዜ መራዘሙን ሶከር ኢትዮጵያ አረጋግጣለች። በኬንያ…

ኢትዮጵያዊቷ አሰልጣኝ የላይቤሪያ ብሔራዊ ቡድንን በዋና አሰልጣኝነት ልትመራ ከጫፍ ደርሳለች
የካፍ ኢንስትራክተሯ ኢትዮጵያዊት የላይቤሪያ ሴቶች ብሔራዊ ቡድንን በዋና አሰልጣኝነት ለመምራት በርካታ ጉዳዮችን አጠናቃለች። የላይቤሪያ ዜግነት ባላቸው…

ለኢትዮጵያ ከ18 ዓመት በታች ሴቶች ብሔራዊ ቡድን ዝግጅት የተጫዋቾች ጥሪ ተደረገ
በኬንያ አስተናጅነት ለሚደረገው የሴካፋ ከ18 ኣመት በታች ሴቶች ውድድር ዝግጅት ለ34 ተጫዋቾች ጥሪ ተደረገ የኢትዮጵያ ከ18…