ሪፖርት | ሀዲያ ሆሳዕና ከስድስት ጨዋታዎች በኋላ ሙሉ ሦስት ነጥብ አሳካ
ሪፖርት | ሀዲያ ሆሳዕና ከስድስት ጨዋታዎች በኋላ ሙሉ ሦስት ነጥብ አሳካ
በአስራ አምስተኛው ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ዛሬ በተደረገ ብቸኛ ጨዋታ ሀዋሳ ላይ ሀዲያ ሆሳዕና በአዩብ በቀታ…
ፌዴሬሽኑ ከጣሊያኑ ክለብ ደብዳቤ ደርሶታል
ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ በእግርኳስ ልማት ላይ ትኩረቱን ያደረገው የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ከጣሊያኑ ኤሲ ሚላን ደብዳቤ እንደደረሰው…
የባህር ዳር ከተማ ወሳኝ ተጨዋቾች ከጉዳት እያገገሙ ነው
በጉዳት እየታመሱ የሚገኙት የጣናው ሞገዶች 5 ወሳኝ ተጨዋቾቻቸውን ከጉዳት መልስ አግኝተዋል። ከጉዳታቸው ያገገሙት ተጨዋቾች አዳማ ሲሶኮ፣…
ሁለተኛው ዙር የባየር ሙኒክ ስልጠና ተጠናቀቀ
የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ከጀርመኑ ባየር ሙኒክ እግርኳስ ክለብ ጋር በመተባበር ያዘጋጀውን የ2ኛ ዙር የጀማሪ እግርኳስ አሰልጣኞች…
ዮናስ በርታ ከአዳማ ከተማ ጋር ተለያይቷል
በክረምቱ አዳማ ከተማን ተቀላቅሎ የነበረው ዮናስ በርታ ከክለቡ ጋር በስምምነት ተለያይቷል። ከዚህ ቀደም በባህር ዳር ከተማ…
ሀዲያ ሆሳዕና ከ ጅማ አባ ጅፋር – ቀጥታ የውጤት መግለጫ
ዓርብ የካቲት 13 ቀን 2012 FT’ ሀዲያ ሆሳዕና 1-0 ጅማ አባ ጅፋር 42′ አዩብ በቀታ –…
Continue Readingቅድመ ዳሰሳ | ሀዲያ ሆሳዕና ከ ጅማ አባ ጅፋር
በ15ኛ ሳምንት የመክፈቻ መርሐ ግብር ሀዋሳ ላይ የሚደረገውን የሀዲያ ሆሳዕና እና ጅማ አባ ጅፋር የነገ 9:00…
Continue Readingጅማ አባ ጅፋር ከብሩክ ገብረአብ ጋር ተለያየ
የጅማ አባጅፋሩ የመስመር እና የአማካይ ስፍራ ተጫዋች ብሩክ ገብረአብ ከክለቡ ጋር ተለያይቷል፡፡ በከፍተኛ ሊጉ ለስሑል ሽረ…
ሶከር ሜዲካል| የአዕምሮ ጤና በእግር ኳስ [ ክፍል 2 ]
ከዚህ በፊት በሶከር ሜዲካል አምዳችን የአዕምሮ ጤና በእግር ኳስ ላይ ያለውን አስፈላጊነት ተመልክተናል። በዚህኛው ፅሁፋችን ደግሞ…
ኮከቦቹ ሽልማታቸውን አልተቀበሉም
የኮከቦች ሽልማት በጊዜው አለመጠናቀቅ ቅሬታ እያስነሳ ነው። የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ታኅሣሥ 27 በኢንተርኮንቲኔንታል ሆቴል በ2011…

