መረጃዎች | 5ኛ የጨዋታ ቀን

መረጃዎች | 5ኛ የጨዋታ ቀን
ነገ በሚከናወኑት የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የሁለተኛ ሳምንት ጨዋታዎች ዙሪያ ተከታዮቹን መረጃዎች አሰናድተናል። ሊጉ ነገ በሁለተኛ ሳምንት…

በሁለቱ ተጫዋቾች ዙርያ ፌዴሬሽኑ ውሳኔ አሳልፏል
በአርባምንጭ ከተማ እና በሁለቱ ተጫዋቾች ዙርያ የተፈጠረውን ውዝግብ አስመልክቶ ፌዴሬሽኑ ውሳኔውን አሳውቋል። ከዚህ ቀደም ባቀረብነው ዘገባችን…

ሦስቱ ተጫዋቾች ከሀገራቸው ስብስብ ውጪ ሆነዋል
በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የሚጫወቱት ሦስቱ ዩጋንዳዊያን በመጨረሻው የብሔራዊ ቡድን ዝርዝር ውስጥ ሳይካተቱ ቀርተዋል። በጊዜያዊ አሰልጣኝ ሞርሌይ…

የዋልያዎቹ ቀጣይ አሰልጣኝ ?
የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌደሬሽን ለብሔራዊ ቡድኑ አዲስ አሰልጣኝ ለመቅጠር በእንቅስቃሴ ላይ ይገኛል። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ከዋና አሰልጣኙ…

የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ሁለተኛ ሳምንት ጨዋታዎች የቀጥታ ስርጭት ሽፋን አያገኙም
በአዳማ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም የተጀመረው የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የሁለተኛ ሳምንት ጨዋታዎች ከነገ ጀምረው የሚቀጥሉ…

የከፍተኛ ሊግ የሚጀመርበት ቀን እና የዝውውር ጊዜ ተራዝሟል
የ2016 የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ የውድድር ዘመንን በተመለከተ በተደረገ ምክክር የጊዜ ለውጥ ተደርጓል። በከፍተኛ ሊግ ኮሚቴ ሰብሳቢ…

አፄዎቹ አይቮሪኮስታዊ ተከላካይ አስፈርመዋል
ፋሲል ከነማዎች ቀደም በማለት በዝውውር ዝርዝር ውስጥ አካተውት የነበረውን አይቮሪስታዊ የመሐል ተከላካይ ወደ ስብስባቸው በይፋ አካተዋል።…

ለአፍሪካ ሴት ኢንስትራክተሮች ራባት ላይ ሲሰጥ የነበረው ሥልጠና ተጠናቋል
በኢትዮጵያዊው የካፍ ኢንስትራክተር አብርሃም መብራቱ እና ሌሎች ሁለት የአህጉሪቱ ባለሙያዎች በአሰልጣኝነት የተሳተፉበት የአፍሪካ ሴት ኤሊት ኢንስትራክተሮች…

ሦስት የውጪ ተጫዋቾች ሀገራቸውን እንዲያገለግሉ ጥሪ ደርሷቸዋል
በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የሚጫወቱ ሦስት የውጪ ተጫዋቾች ለብሔራዊ ቡድን ጥሪ ተደርጎላቸዋል። ቀደም ብሎ አሰልጣኝ ሰርጅዮቪች ሚሎቲን ሚቾን…

ሲዳማ ቡና ሁለት ተጫዋቾችን አስፈርሟል
ሲዳማ ቡና የሁለት የቀድሞው ተጫዋቾቹን ዝውውር ቋጭቷል። ሲዳማ ቡናዎች የቅድመ ውድድር ዝግጅታቸውን በማጠናቀቅ ወደ የኢትዮጵያ ፕሪምየር…