ወደ ወልቂጤ ከተማ ለማምራት ከዚህ ቀደም ስምምነት ፈፅሞ የነበረው ተከላካዩ ዳዊት ወርቁ የትውልድ ከተማውን ክለብ ተቀላቅሏል፡፡…
ባህር ዳር ከተማ

ባህር ዳር ከተማ የመስመር አጥቂውን በቋሚ ዝውውር አስቀርቷል
ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በውሰት በባህር ዳር ከተማ የተጠናቀቀውን የውድድር ዘመን አጋማሽ ያሳለፈው የመስመር አጥቂ በይፋ የጣና…

ባህር ዳር ከተማ አሠልጣኙን ይፋ አደረገ
ከትናንት በስትያ ሶከር ኢትዮጵያ የጣና ሞገዶቹ አሠልጣኝ ለመሆን ከጫፍ ደርሰዋል ያለቻቸው አሠልጣኝ ደግአረገ ይግዛው በይፋ ቡድኑን…

የጣና ሞገዶቹ ቀጣይ አሠልጣኝ ማን ይሆን?
የፊፋ የቴክኒክ ኤክስፐርት ሆነው በተሾሙት አሠልጣኝ አብርሃም መብራቱ ምትክ ባህር ዳር ከተማዎች አዲስ አሠልጣኝ ለማግኘት ተቃርበዋል።…

የኢንስትራክተር አብርሃም መብራቱ እና ባህር ዳር ቀጣይ ጊዜ…?
የፊፋ የቴክኒክ ኤክስፐርት ሆነው እንደተሾሙ ይፋ የሆነው አሠልጣኝ አብርሃም መብራቱ ከጣና ሞገዶቹ ጋር የመቀጠላቸው ጉዳይን በተመለከተ…

የጣና ሞገዶቹ አይቮሪያዊ የግብ ዘብ አግኝተዋል
በአሠልጣኝ አብርሃም መብራቱ የሚመራው ባህር ዳር ከተማ ወጣቱን አይቮሪኮስታዊ ግብ ጠባቂ ወደ ስብስቡ ቀላቅሏል። በተጠናቀቀው የውድድር…

የጣና ሞገዶቹ ከአማካይ ተጫዋቻቸው ጋር በስምምነት ተለያይተዋል
ቡርኪናፏሳዊው አማካይ ከባህር ዳር ከተማ ጋር በስምምነት መለያየቱ ተረጋግጧል። የቅድመ ውድድር ዝግጅታቸውን ለመጀመር የህክምና ምርመራ ለማድረግ…

የጣና ሞገደኞቹ ወደ ልምምድ የሚገቡበት ቀን ታውቋል
ባህርዳር ከተማ የ2015 የቅድመ ውድድር ዝግጅቱን መቼ እና የት እንደሚጀምር ተገልጿል። በተጠናቀቀውን የውድድር ዘመን በሊጉ ለመቆየት…

የጣና ሞገዶቹ የሁለት ተጫዋቻቸውን ውል አድሰዋል
በአሠልጣኝ አብርሃም መብራቱ የሚመራው ባህር ዳር ከተማ የሁለት ተጫዋቾቹን ውል ለተጨማሪ ሁለት ዓመት አራዝሟል። በርከት ያሉ…

ባህር ዳር ከተማ የአምበሉን ውል አድሷል
እስካሁን ስምንት አዳዲስ ተጫዋቾችን ያስፈረሙት ባህር ዳር ከተማዎች የአማካያቸውን ውል ለተጨማሪ ሁለት ዓመት አድሰዋል። በአሠልጣኝ አብርሃም…