በሳምንቱ መቋጫ ጨዋታ ቅዱስ ጊዮርጊስ በአማኑኤል ኤርቦ ብቸኛ ጎል ፋሲል ከነማን 1-0 በመርታት ወደ ድል ተመልሷል።…
ዝ ክለቦች
የአሰልጣኞች አስተያየት | ሀምበርቾ 0-3 ሻሸመኔ ከተማ
“የዛሬው ጠንካራ ጎናችን የማሸነፍ ፍላጎታችን ነበር” አሰልጣኝ ዘማርያም ወልደጊዮርጊስ “በብዙ መልክ ተጎድተናል” አሰልጣኝ መላኩ ከበደ ሻሸመኔ…
ሪፖርት | ሻሸመኔ ከተማ ከድል ጋር ታርቋል
በደረጃ ሰንጠረዡ መጨረሻ ለይ የሚገኙትን ክለቦች ባገናኘው ጨዋታ ሻሸመኔ ከተማ ሀምበርቾን 3-0 በሆነ ውጤት በመርታት ከአስር…
መረጃዎች| 45ኛ የጨዋታ ቀን
የአስራ አንደኛው ሣምንት የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ጨዋታዎች ነገ ይገባደዳሉ። የሣምንቱን ትልቅ ጨዋታ ጨምሮ እስካሁን ድረስ ድል…
የአሰልጣኞች አስተያየት | ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 4-1 ኢትዮጵያ መድን
ንግድ ባንኮች ኢትዮጵያ መድንን 4ለ1 በመርታት መሪነታቸውን ካጠናከሩበት ጨዋታ በኋላ ሶከር ኢትዮጵያ ከአሰልጣኞች ጋር ቆይታ አድርጋለች።…
ሪፖርት | ማራኪው ጨዋታ በንግድ ባንክ አሸናፊነት ተጠናቋል
እጅግ አስገራሚ የሜዳ ላይ ፉክክርን በተመለከትንበት ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንኮች ከዕረፍት በኋላ ባስቆጠሯቸው ግቦች ኢትዮጵያ መድንን…
የአሰልጣኞች አስተያየት | ድሬዳዋ ከተማ 1-3 መቻል
“የራሳችን ስህተቶች ናቸው ዋጋ ያስከፈሉን” አሰልጣኝ አሥራት አባተ “ጨዋታው በፈለግነው መንገድ ነው የሄደልን” አሰልጣኝ ገብረክርስቶስ ቢራራ…
ሪፖርት | መቻል ተከታታይ ድል አሳክቷል
መቻል የሊጉ 8ኛ ድሉን ድሬዳዋ ከተማን 3ለ1 በማሸነፍ አስመዝግቧል። ድሬዳዋ ከተማ ከተከታታይ ነጥብ መጣሎች በኋላ ባለፈው…
መረጃዎች| 44ኛ የጨዋታ ቀን
የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የአስራ አንደኛ ሳምንት ጨዋታዎች ነገም ቀጥለው ሲካሄዱ ጨዋታዎቹን የተመለከቱ መረጃዎችን እንደሚከተለው አሰናድተናል። ድሬዳዋ…
የአሰልጣኞች አስተያየት | ወልቂጤ ከተማ 0-0 አዳማ ከተማ
“የተጫዋቾች አንድነት እና ሕብረት እጅግ በጣም ደስ ይላል” አሰልጣኝ ሙሉጌታ ምሕረት “ከጎል ጋር ያለን ርቀት እየበዛ…

