ኢትዮጵያ ቡና ሦስት ተጫዋቾችን አሳድጓል

ቡናማዎቹ ከ20 ዓመት በታች ቡድናቸው ሦስት ተጫዋቾችን ማሳደጋቸውን ይፋ አድርገዋል። በአሰልጣኝ ነፃነት ክብሬ የሚመራው እና በአሰልጣኙ…

መረጃዎች | 63ኛ የጨዋታ ቀን

በሁለተኛው ዙር የመጀመርያ ሳምንት ሁለተኛ የጨዋታ ዕለት መርሃግብሮችን የተመለከቱ መረጃዎች በተከታዩ መልኩ ቀርበዋል። መቻል ከሀዲያ ሆሳዕና…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ድሬዳዋ ከተማ 1-0 ሀምበርቾ

“ይሄን ሦስት ነጥብ ለክቡር ከንቲባችን ማበርከት እንፈልጋለን።” አሰልጣኝ ሽመልስ አበበ “ብዙ ጨዋታዎች አሉ ከወዲሁ ተስፋ አንቆርጥም…

ሪፖርት | ብርቱካናማዎቹ ሜዳቸውን በድል መርቀዋል

ሀምበሪቾዎች አስራ አንደኛ ሽንፈታቸውን ባስተናገዱበት ጨዋታ ድሬዳዋ ከተማ በዘርዓይ ገብረስላሴ ብቸኛ ጎል 1ለ0 በመርታት የውድድር ዘመኑን…

ሀዋሳ ከተማ የቀድሞው ተጫዋቹን አስፈርሟል

አጥቂው እስራኤል እሸቱ የልጅነት ክለቡን በይፋ ተቀላቅሏል። የሁለተኛውን ዙር የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ጨዋታን በነገው ዕለት ፋሲል…

መድን ሁለት ተጫዋቾችን አስፈርሟል

በዝውውር መስኮቱ በንቃት እየተሳተፉ የሚገኙት ኢትዮጵያ መድኖች አማካይ እና የግብ ዘብ ወደ ስብስባቸው ቀላቅለዋል። በአሠልጣኝ ገብረመድህን…

ሪፖርት | ባህር ዳር እና መድን ነጥብ ተጋርተዋል

በሁለተኛው ዙር የመጀመሪያ ጨዋታ ባህር ዳር ከተማ እና ኢትዮጵያ መድን 0-0 ተለያይተዋል። የሁለተኛው ዙር የመጀመሪያ ጨዋታ…

ኢትዮጵያ መድን ሁለተኛ ተጫዋቹን አስፈርሟል

በከፍተኛ ሊጉ ክለብ ጅማ አባጅፋር የስድስት ወራት ቆይታ የነበረው አማካይ አዲሱ የኢትዮጵያ መድን ፈራሚ ሆኗል። የኢትዮጵያ…

መረጃዎች | 62ኛ የጨዋታ ቀን

እድሳት በተደረገለት ድሬዳዋ ስታዲየም የሚካሄደው የሁለተኛው ዙር የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ነገ ይጀምራል። የሁለተኛው ዙር መክፈቻ ጨዋታዎች…

ባህርዳር ከተማ አጥቂ አስፈርሟል

የውድድር አጋማሽ የዝውውር መስኮትን በመጠቀም የጣና ሞገዶቹ ሦስተኛውን ተጫዋች የግላቸው አድርገዋል። በዘንድሮው የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ውድድር…