ፍሬው ሰለሞን ባህርዳር ከተማን በይፋ ተቀላቅሏል። በውድድር ዓመቱ ሁለተኛ ደረጃን በመያዝ በካፍ ኮንፌዴሬሽን ዋንጫ ማጣሪያ የሚሳተፈው…
ዝ ክለቦች
ሀዋሳ ከተማ የአሰልጣኙን ውል አራዝሟል
አሠልጣኝ ዘርዓይ ሙሉ ለተጨማሪ ሁለት ዓመታት በኃይቆቹ ቤት ለመቆየት በይፋ ውላቸውን አድሰዋል። በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ከ1990…
ረጅሙ ተከላካይ የንግድ ባንክ አዲሱ ተጫዋች ለመሆን ተቃርቧል
በከፍተኛ ሊጉ ከሀምበሪቾ ዱራሜ ጋር ስድስት የውድድር ዓመታትን ያሳለፈው ቁመታሙ ተከላካይ ቀጣይ መዳረሻው ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ…
ንግድ ባንክ የመጀመሪያ ፈራሚውን አግኝቷል
አዲስ አዳጊው ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የመስመር አጥቂ በሁለት ዓመት ውል በይፋ አስፈርሟል። ከኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ 2009…
ንግድ ባንክ ሦስት አዳዲስ ተጫዋቾች አስፈርሟል
ኢትዮጵያን ወክሎ በሴካፋ ዞን የቻምፒየንስ ሊግ ማጣሪያ ውድድር የሚሳተፈው ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሦስት አዳዲስ ተጫዋቾችን ሲያስፈርም…
\”ክለቦቻችንን እንታደግ\” በሚል መሪ ቃል የተዘጋጀውን የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐ-ግብር አስመልክቶ መግለጫ ተሰጠ
ለመቐለ 70 እንድርታ፣ ወልዋሎ ዓ/ዩ እና ስሑል ሽረ የተዘጋጀውን የገቢ ማሰባሰቢያ ዘመቻ አስመልክቶ ጋዜጣዊ መግለጫ ተሰጥቷል።…
ሀዲያ ሆሳዕና ከጎፈሬ ጋር ያለውን ውል ለተጨማሪ ዓመት አድሷል
\”በዋናነት የክለባችንን የፋይናንስ ችግር ለመቅረፍ ስንል ከጎፈሬ ጋር ስምምነት እየፈጸምን እንገኛለን።\” አቶ አባተ ተስፋዬ (የክለቡ ሥራ…
ወላይታ ድቻ አዲስ አሰልጣኝ ቀጥሯል
የጦና ንቦቹ አዲሱ አሰልጣኛቸው ያሬድ ገመቹ ሆኗል። የ2015 የቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግን በደረጃ ሰንጠረዡ 12ኛ ላይ…
አዳማ ከተማ የዲሲፕሊን ውሳኔ ተላለፈበት
አዳማ ከተማ በሁለት የቀድሞ የቡድኑ አባላት በቀረበበት አቤቱታ የዲሲፕሊን ውሳኔ ተላልፎበታል። በኢትዮጵያ ፕርሚየር ሊግ የሚሳተፈው አዳማ…
አማኑኤል ገብረሚካኤል ነገ ወደ ደቡብ አፍሪካ ያመራል
ኢትዮጵያዊው አጥቂ በደቡብ አፍሪካው ክለብ ሞሮካ ስዋሎስ የሙከራ ጊዜ ለማሳለፍ ነገ ዕሁድ ረፋድ ወደ ስፍራው ይጓዛል።…

