በ22ኛ ሳምንት የመጨረሻ ጨዋታ ቅዱስ ጊዮርጊስ በሁለት ደቂቃ ልዩነት በተቆጠሩ ጎሎች ወልቂጤ ከተማን 2-1 በማሸነፍ አራተኛ…
ዝ ክለቦች
ሪፖርት | ሲዳማ ቡና ከወራጅ ቀጠናው ቀና ብሏል
ሲዳማ ቡና ከእንቅስቃሴ ብልጫ ጋር ሀዋሳ ከተማን በመርታት አንድ ደረጃ ማሻሻል ችሏል። ሲዳማ ቡናዎች ባለፈው ጨዋታ…
መረጃዎች | 91ኛ የጨዋታ ቀን
በሀዋሳ የሚከናወኑትን የ22ኛ ሳምንት የመጨረሻ ቀን ጨዋታዎች የተመለከቱ መረጃዎችን እነሆ። ሀዋሳ ከተማ ከ ሲዳማ ቡና ቤትኪንግ…
ሪፖርት | መቻል በመጀመሪያ አጋማሽ ጎሎች ድሬዳዋ ከተማን ድል አድርጓል
መቻል በከነዓን ማርክነህ እና እስራኤል እሸቱ ግቦች ድሬዳዋ ከተማን 2-1 መርታት ችሏል። 9 ሰዓት ላይ በተጀመረው…
መረጃዎች | 90ኛ የጨዋታ ቀን
በአዳማ ከተማ ነገ የሚደረጉትን የመጨረሻ የ22ኛ ሳምንት የሦስተኛ ቀን ጨዋታዎች በተመለከተ ተከታዮቹ ቅድመ-መረጃዎች ተሰባስበዋል። መቻል ከድሬዳዋ…
ሪፖርት| አራት ግቦች ከሳቢ እንቅስቃሴ ጋር የታየበት ጨዋታ ቡና እና አዳማ አቻ ተለያይተዋል
ኢትዮጵያ ቡና እና አዳማ ከተማን ያገናኘው ጨዋታ በዛሬው ዕለት ሁለት ለሁለት አቻ የተጠናቀቀ ሁለተኛ ጨዋታ ሆኗል።…
ሪፖርት| አዞዎቹ እና የጣና ሞገዶችን ያገናኘው ጨዋታ በአቻ ውጤት ተጠናቋል
የባህር ዳር ከተማ እና አርባምንጭ ከተማ ጨዋታ ሁለት ለሁለት በሆነ አቻ ውጤት ተፈፅሟል። አዞዎቹ በፈረሰኞቹ ከተረታው…
መረጃዎች | 89ኛ የጨዋታ ቀን
ነገ የሚከናወኑትን ጨዋታዎች የተመለከቱ መረጃዎችን እንደሚከተለው አሰናድተናል። ባህር ዳር ከተማ ከ አርባምንጭ ከተማ በሰንጠረዡ ሁለት ጫፎች…
ሪፖርት | ናትናኤል ገብረጊዮርጊስ በመጨረሻ ደቂቃ ጎሉ አፄዎቹን ታድጓል
ፋሲል ከነማዎች በጭማሪ ደቂቃ ባስቆጠሯት ግብ ታግዘው ሀድያ ሆሳዕናን 2ለ1 በመርታት የአዳማ ቆይታቸውን በድል ፈፅመዋል። ፋሲል…
ሪፖርት | ወላይታ ድቻ የአዳማ ቆይታውን በተከታታይ ድል ደምድሟል
ወላይታ ድቻ እና ለገጣፎ ለገዳዲን ያገናኘው የ22ኛ ሳምንት ቀዳሚ ጨዋታ በጦና ንቦች ሁለት ለባዶ አሸናፊነት ተጠናቋል።…

