ሙጂብ ቃሲም በክለቡ የዕግድ ውሳኔ ተላልፎበታል

ሙጂብ ቃሲም በክለቡ የዕግድ ውሳኔ ተላልፎበታል
“የሥነ ምግባር ግድፈት ነው የፈፀመው” አቶ ኡቴሳ ኡጋሞ የክለቡ ስራ አስኪያጅ “ከሥራዬ በላይ የእናቴ ጤና ይቀድማል”…

መረጃዎች | 40ኛ የጨዋታ ቀን
የአስረኛ ሳምንት ጨዋታዎች ነገም ቀጥለው ይካሄዳሉ ፤ ጨዋታዎቹን አስመልክተን ያሰናዳናቸው መረጃዎች እንደሚከተለው ቀርበናል። ኢትዮጵያ መድን ከ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ሀድያ ሆሳዕና 0-0 ቅዱስ ጊዮርጊስ
“በሠራነው ስራ በቂ ነገር አግኝተናል” አሰልጣኝ ግርማ ታደሠ “የተሻለ ነገር ለማድረግ ነበር ምንም አልተሳካም” አሰልጣኝ ዘሪሁን…

ከፍተኛ ሊግ | ኢትዮ ኤሌክትሪክ መሪነቱን ሲያጠናክር ሸገር ከተማ ወደ ድል ተመልሷል
የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ 11ኛ ሳምንት ዛሬ ሲጠናቀቅ በምድብ ‘ሀ’ ኢትዮ ኤሌክትሪክ አሸንፎ ተከታዩ አዲስ አበባ ከተማ…

ሪፖርት | ነብሮቹ እና ፈረሠኞቹ ነጥብ ተጋርተዋል
ምሽት ላይ የተደረገው የሀዲያ ሆሳዕና እና የቅዱስ ጊዮርጊስ ጨዋታ 0-0 ተጠናቋል። በምሽቱ መርሐግብር ሀዲያ እና ጊዮርጊስ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | መቻል 2-1 ሀዋሳ ከተማ
“እግር ኳስ ውስጥ እንዴት ተጫወተ አይደለም ማን አሸነፈ ነው” አሰልጣኝ ገብረክርስቶስ ቢራራ “ከክለቡ ጋር የማወራው ነገር…

ሪፖርት | ኃይቆቹ አምስተኛ ተከታታይ ሽንፈት አስተናግደዋል
በዕለቱ ቀዳሚ ጨዋታ መቻል ሀዋሳን 2-1 በማሸነፍ ወደ ድል ተመልሷል። በዕለቱ ቀዳሚ መርሐግብር መቻል እና ሀዋሳ…

መረጃዎች | 39ኛ የጨዋታ ቀን
የአስረኛው ሳምንት ሁለተኛ ቀን ጨዋታዎች የተመለከቱ መረጃዎችን አሰናድተንላችኋል። መቻል ከ ሀዋሳ ከተማ ከመሪዎቹ ተርታ የሚገኙት መቻሎችና…

ከፍተኛ ሊግ | ተጠባቂው ጨዋታ በአርባምንጭ አሸናፊነት ተጠናቋል
በከፍተኛ ሊጉ የ11ኛ ሳምንት የመጀመሪያ ቀን ውሎ በምድብ ‘ሀ’ ንብ ፣ ሀላባ ከተማ እና ኦሮሚያ ፖሊስ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ሲዳማ ቡና 0-0 አዳማ ከተማ
“ፍፁም ለግብ የቀረቡ ኳሶችን የመፍጠር አቅማችን ደካማ ነው” አሰልጣኝ ዘላለም ሽፈራው “አንዳንዴ እንደዚህ ይሆናል ብትጫወትም ዕድለኝነትን…