የአሠልጣኞች አስተያየት | ባህር ዳር ከተማ 0-0 ቅዱስ ጊዮርጊስ

👉”ጨዋታው ውጤቱ ብዙ ትርጉም ይኖረው ነበር። አቻ ነው የተፈቀደልን ፤ ተቀብለናል” ደግአረገ ይግዛው 👉”አቻ መውጣቱን አንፈልግም…

ሪፖርት | ተጠባቂው ፍልሚያ ያለ ግብ ተጠናቋል

በደረጃ ሰንጠረዡ አናት ላይ የሚገኙትን ቅዱስ ጊዮርጊስ እና ባህር ዳር ከተማ ያገናኘው ጨዋታ በአቻ ውጤት ተፈፅሟል።…

የአሰልጣኞች አስተያየት | አዳማ ከተማ 3-0 ለገጣፎ ለገዳዲ

👉”ለዚህ ድል ኃላፊነቱን የሚወስዱት ተጫዋቾቹ ናቸው” ይታገሱ እንዳለ 👉”አሁንም በትኩረት እና ልምድ ማጣት ዋጋ እየከፈልን ነው”…

ሪፖርት | አዳማ ከተማ ከስድስት ጨዋታዎች በኋላ ከድል ጋር ታርቋል

የ11ኛ ሳምንት የመክፈቻ መርሐ-ግብር የሆነው የአዳማ ከተማ እና ለገጣፎ ለገዳዲ ጨዋታ በአዳማ ድል አድራጊነት ተጠናቋል። በ10ኛ…

የጨዋታ መረጃዎች | አዳማ ከተማ ከ ለገጣፎ ለገዳዲ

11ኛው የጨዋታ ሳምንት የሚጀምርበትን ጨዋታ የተመለከቱ ጉዳዮችን እንደሚከተለው አንስተናል። ነገ የሚጀምረው 11ኛው የሊጉ የጨዋታ ሳምንት በወራጅ…

ቅድመ ዳሰሳ | ባህር ዳር ከተማ ከ ቅዱስ ጊዮርጊስ

በደረጃ ሰንጠረዡ አናት ላይ የተቀመጡ ክለቦችን የሚያገናኘው የሳምንቱ ተጠባቂ ጨዋታን የተመለከተ ዳሰሳ እንደሚከተለው አሰናድተናል። በአንድ ነጥብ…

Continue Reading

የአሠልጣኞች አስተያየት | ወላይታ ድቻ 1-0 ፋሲል ከነማ

ሪፖርት | የጦና ንቦቹ ወሳኝ ድል በመቀዳጀት ነጥባቸውን ሁለት አሀዝ አስገብተዋል

ወላይታ ድቻ ተቀይሮ ወደ ሜዳ በገባው ዘላለም አባተ ብቸኛ ግብ ፋሲል ከነማን አሸንፏል። ወላይታ ድቻ በቅዱስ…

መረጃዎች | ወላይታ ድቻ ከ ፋሲል ከነማ

ነገ በሚደረገው ተስተካካይ ጨዋታ ዙሪያ ያሉ መረጃዎችን እንደሚከተለው አሰናድተናል። ፋሲል ከነማ በወቅቱ ከቱኒዚያው ሴፋክሲያን ጋር በነበረበት…

የአሠልጣኞች አስተያየት | አርባምንጭ ከተማ 1-0 አዳማ ከተማ

👉”ጥሩ ቀን ነው ያሳለፍነው” መሳይ ተፈሪ 👉”በእርግጠኝነት ይሄ ቡድን አሁን ካለበት ወጥቶ የተሻለ ነገር ይዞ ይጨርሳል…