ሪፖርት | ፈረሰኞቹ የቻምፒየንስ ሊግ ጉዟቸውን በድል ጀምረዋል

በአፍሪካ ቻምፒየንስ ሊግ ቅድመ ማጣሪያ የሱዳኑን ሀያል ክለብ አል-ሂላል የገጠሙት ቅዱስ ጊዮርጊሶች በቸርነት ጉግሳ ሁለት ግቦች…

“አሸንፈን የበዓል ስጦታ ለደጋፊዎቻችን እንዲሁም ለቤተሰቦቻችን መስጠት እናስባለን” ቢኒያም በላይ

ከሱዳኑ አል-ሂላል ኦምዱርማን ጋር ከሚደረገው ወሳኝ ጨዋታ በፊት አዲሱ የፈረሰኞቹ የመስመር አጥቂ ቢኒያም በላይ ከሶከር ኢትዮጵያ…

“ነገ በዓል እንደመሆኑ መጠን አሸንፈን ለደጋፊዎቻችን የበዓል ስጦታ እንሰጣቸዋለን ብለን እናስባለን” ቸርነት ጉግሳ

በዘመን መለወጫ ከሱዳኑ አል-ሂላል ኦምዱርማን ጋር ፈረሰኞቹ ጨዋታቸውን ከማድረጋቸው በፊት ቸርነት ጉግሳ ስለጨዋታው አስተያየቱን ሰጥቶናል። በወላይታ…

“በሕብረት እና በአንድነት ከፈጣሪ ጋር ጥሩ ውጤት በማምጣት አዲሱን ዓመት በሠላም ለመቀበል ዝግጅታችንን ጨርሰናል” ዘሪሁን ሸንገታ

በአፍሪካ ቻምፒዮንስ ሊግ ቅድመ ማጣሪያ አል-ሂላል ኦምዱርማን ነገ የሚገጥመው የቅዱስ ጊዮርጊስ ዋና አሠልጣኝ ዘሪሁን ሸንገታ በጨዋታው…

ከነገው ወሳኝ ጨዋታ አስቀድሞ በፈረሰኞቹ ቤት ያሉ ወቅታዊ መረጃዎችን እናጋራቹሁ

ከአራት ዓመታት በኋላ ዳግም ወደ ቻምፒየንስ ሊግ መድረክ የተመለሱትን ቅዱስ ጊዮርጊሶች የተመለከቱ አሁናዊ መረጃዎች እንደሚከተለው አሰናድተናል።…

“ከዚህ በላይ መሄድ የሚችል አቅም ያለው ቡድን ነው” አሰልጣኝ ኃይሉ ነጋሽ

የዐፄዎቹ ዋና አሰልጣኝ ካስመዘገቡት ድል በኋላ በጨዋታው ዙሪያ ያላቸውን አስተያየት ሰጥተዋል። ፋሲል ከነማ በካፍ ኮንፌዴሬሽን ዋንጫ…

ዐፄዎቹ ወሳኝ ድል አሳክተዋል

ፋሲል ከነማ በኮንፌዴሬሽን ዋንጫ የቡሩንዲውን ቡማሙሩ ገጥሞ 3ለ0 በማሸነፍ የማጣሪያ መርሐ-ግብሩን በድል ጀምሯል፡፡ የካፍ ኮንፌድሬሽን ዋንጫ…

የፋሲል ከነማ ጨዋታ የቀጥታ የቴሌቪዥን ስርጭት ሽፋን ያገኛል

በአፍሪካ ኮንፌዴሬሽን ካፕ የሀገራችን ተወካይ ፋሲል ከነማ እና የቡሩንዲው ክለብ ቡማሙሩ የሚያደርጉት ጨዋታ የቀጥታ የቴሌቪዥን ስርጭት…

“ያለምንም ጥርጥር የነገውን ጨዋታ ለማሸነፍ በሙሉ አቅማችን ወደ ሜዳ እንገባለን” ሱራፌል ዳኛቸው

በነገው ጨዋታ ዙሪያ የተለያዩ ዘገባዎችን እያደረስን ሲሆን አሁን ደግሞ የፋሲል ከነማው አማካይ ሱራፌል ዳኛቸው ከድረ-ገፃችን ጋር…

“በራሳችን እንቅስቃሴ ብልጫ ወስደን ለማሸነፍ ወደ ሜዳ እንገባለን” አስቻለው ታመነ

ፋሲል ከነማዎች ወሳኙን የቅድመ ማጣርያ ጨዋታቸውን ከማድረጋቸው በፊት አዲሱ የቡድኑ አምበል አስቻለው ታመነ ከሶከር ኢትዮጵያ ጋር…