ሻሸመኔ ከተማ አራት አዳዲስ ተጫዋቾችን አስፈርሟል

የአሰልጣኝ ፀጋዬ ወንድሙ ሻሸመኔ ከተማ ተጨማሪ አራት አዳዲስ ተጫዋቾችን በዛሬው ዕለት የግሉ አድርጓል። በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ…

መቻል የቅድመ ውድድር ዝግጅቱን ዛሬ ጀምሯል

በአሠልጣኝ ገብረክርስቶስ ቢራራ የሚመራው መቻል በዛሬው ዕለት የቅድመ ውድድር ዝግጅቱን ጀምሯል። ከቀናት በፊት አሠልጣኝ ገብረክርስቶስ ቢራራን…

መድን አጥቂ አስፈርሟል

የአሰልጣኝ ገብረመድህን ኃይሌውን ኢትዮጵያ መድን የአጥቂ ስፍራ ተጫዋች አስፈርሟል። በ2016 የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ላይ ከተጠናቀቀው ዓመት…

መድን አጥቂ አስፈርሟል

የአሰልጣኝ ገብረመድህን ኃይሌውን ኢትዮጵያ መድን የአጥቂ ስፍራ ተጫዋች አስፈርሟል። በ2016 የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ላይ ከተጠናቀቀው ዓመት…

ወላይታ ድቻ የመስመር ተከላካዩን ውል አድሷል

የአሰልጣኝ ያሬድ ገመቹው ወላይታ ድቻ የመስመር ተከላካዩን ኮንትራት ለተጨማሪ ዓመት አራዝሟል። በ2016 የውድድር ዘመን በአሰልጣኝ ያሬድ…

መድኖች ተከላካይ ለማስፈረም ተስማሙ

ኢትዮጵያ መድኖች ኬኒያዊውን ተከላካይ ለማግኘት ተቃርበዋል። ወሳኝ ተጫዋቾቻቸው የለቀቁባቸው እና ቁልፍ ዝውውሮች ያደርጋሉ ተብለው የሚጠበቁት መድኖች…

ቸርነት ጉግሳ በይፋ ባህር ዳር ከተማን ተቀላቅሏል

ባህር ዳር ከተማን ለመቀላቀል ስምምነት ላይ ደርሶ የነበረው ተጫዋች ከደቂቃዎች በፊት ክለቡን በይፋ ተቀላቅሏል። በአሠልጣኝ ደግአረገ…

መቻል ተከላካይ አስፈርሟል

በዛሬው ዕለት አዳዲስ ተጫዋቾችን ማስፈረም የጀመሩት መቻሎች አስቻለው ታመነን የግላቸው አድርገዋል። በአሠልጣኝ ገብረክርስቶስ ቢራራ የሚመሩት መቻሎች…

መቻል በዝውውሩ መሳተፍ ጀምሯል

አሠልጣኝ ገብረክርስቶስ ቢራራን በመንበሩ የሾመው መቻል ሁለት አዳዲስ ተጫዋቾችን ወደ ስብስቡ ሲቀላቅል የአንድ ነባር ተጫዋቹንም ውል…

ቡናማዎቹ አማካይ አስፈርመዋል

ኢትዮጵያ ቡና የአማካይ መስመር ተጫዋች በሁለት ዓመት ውል አስፈርሟል። በአሠልጣኝ ኒኮላ ካቫዞቪችን የሚመሩት ኢትዮጵያ ቡናዎች በዝውውር…