መረጃዎች | 72ኛ የጨዋታ ቀን

መረጃዎች | 72ኛ የጨዋታ ቀን

em>በ18ኛ ሳምንት ሶስተኛ የጨዋታ ዕለት የሚደረጉ ሁለት መርሃግብሮችን የተመለከቱ መረጃዎች በተከታዩ መልኩ አቅርበናል። ሻሸመኔ ከተማ ከ…

ሪፖርት | ተጠባቂው ጨዋታ መቻልን ሦስት ነጥብ አሸምቷል

የሊጉን መሪዎች ባገናኘው የምሽቱ ጨዋታ መቻል ከሁለት ተከታታይ ሽንፈቶች በኋላ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክን 2ለ0 በመርታት ወደ…

ከፍተኛ ሊግ | ስልጤ ወራቤ የዕለቱ ብቸኛ ባለድል ሆኗል

የኢትዮጵያ ወንዶች ከፍተኛ ሊግ የ15ኛ ሳምንት በምድብ ሀ ሦስት ጨዋታዎች ተደርገው ሁለቱ በአቻ ውጤት ሲጠናቀቁ ስልጤ…

ሪፖርት | ኃይቆቹ በዓሊ ሱሌይማን ሦስት ግቦች ብርቱካናማዎቹን ረተዋል

ታፈሰ ሰለሞን እና ዓሊ ሱሌይማን በደመቁበት ጨዋታ ሀዋሳ ከተማ ድሬዳዋ ከተማን 3ለ1 አሸንፏል። በዕለቱ ቀዳሚ ጨዋታ…

አለን ካይዋ ወደ ሌላኛው የሊጉ ክለብ አምርቷል

በመጀመሪያው ዙር የሊጉ ውድድር በሻሸመኔ ከተማ ያሳለፈው ዩጋንዳዊ አጥቂ ወደ ሌላኛው የሊጉ ክለብ መዘዋውሩ ታውቋል። በክረምቱ…

መቻል ከተከላካይ አማካዩ ጋር በስምምነት ተለያይቷል

ያለፉትን አንድ ዓመት ከስድስት ወር በመቻል ቆይታ የነበረው የተከላካይ አማካዩ ከቡድኑ ጋር በስምምነት መለያየቱ ተሰምቷል። ከዓመታት…

ኡመድ ዑኩሪ ወደ ሀገር ቤት የተመለሰበትን ዝውውር አገባዷል

በኦማን ሊግ ቆይታ ያደረገው ኡመድ ዳግም ወደ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የተመለሰበትን ዝውውር ከደቂቃዎች በፊት ፈፅሟል። በኢትዮጵያ…

የዋልያዎቹ ተጋጣሚ ስብስቧን ይፋ አርጋለች

ያለፉትን ቀናት በርካታ ተጫዋቾን በመያዝ ከኢትዮጵያ ጋር ለሚደረጉት ሁለት የአቋም መፈተሻ ጨዋታዎች ስትዘጋጅ የነበረችው ሌሶቶ የመጨረሻ…

መረጃዎች| 71ኛ የጨዋታ ቀን

በአስራ ስምንተኛው ሳምንት ሁለተኛ የጨዋታ ዕለት የሚደረጉ ሁለት ተጠባቂ ጨዋታዎች የተመለከቱ መረጃዎች ድሬዳዋ ከተማ ከ ሀዋሳ…

ሪፖርት | አዳማ ከተማ ወደ ድል ተመልሷል

በምሽቱ መርሐግብር አዳማዎች ከፍጹም የጨዋታ ብልጫ ጋር ሀምበርቾን 3ለ0 ረተዋል። በምሽቱ ጨዋታ ሀምበርቾ እና አዳማ ከተማ…