ኢንተርናሽናል ዳኛው በአዳማ አይገኙም

ኢንተርናሽናል ዳኛው በአዳማ አይገኙም

ከትናንት በስቲያ በተካሄደው በሸገር ደርቢ ጨዋታ ከዳኝነት ጋር ተያይዞ በተፈጠረው ቅሬታ ዙርያ ብሔራዊ ዳኞች ኮሚቴ ውሳኔ…

መረጃዎች | 72ኛ የጨዋታ ቀን

በ18ኛው ሳምንት ሦስተኛ የጨዋታ ዕለት የሚከናወኑ መርሐግብሮችን አስመልክተን ያዘጋጀናቸውን መረጃዎች እንደሚከተለው አቅርበንላችኋል። መቐለ 70 እንደርታ ከ…

“ብርቱካንን የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን በክብር ይሸኛታል” አቶ ባሕሩ ጥላሁን

የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ለብዙዎቹ ሴት ተጫዋቾች ተምሳሌት የሆነችውን ብርቱካን ገብረክርስቶስን በክብር እንደሚሸኛት አውቀናል። በኢትዮጵያ ሴቶች እግር…

ሪፖርት | ቢጫዎቹ እና ብርቱካናማዎቹ ነጥብ ተጋርተዋል

በምሽቱ መርሐግብር ወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ እና ድሬዳዋ ከተማ 1-1 በሆነ አቻ ውጤት ተለያይተዋል። ወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ…

ብርቱካን ገብረክርስቶስ ራስዋን ከብሔራዊ ቡድን አገለለች

👉 “ለወጣት ተጫዋቾች ዕድል ለመስጠት ይህንን ወስኛለሁ።” 👉 “በብሔራዊ ቡድን ቆይታዬ ላሰለጠኑኝ አሰልጣኞች አብረውኝ ለተጫወቱ ተጫዋቾች…

ሪፖርት | ኢትዮ ኤሌክትሪክ ወደ ድል ተመልሷል

ኢትዮ ኤሌክትሪኮች አዳማ ከተማን 3-0 በሆነ ሰፊ ግብ ልዩነት በማሸነፍ ደረጃቸውን ያሻሻሉበትን ድል አስመዝግበዋል። አዳማ ከተማዎች…

ቅዱስ ጊዮርጊስ ቅሬታውን ለፌዴሬሽኑ አሰምቷል

በትናንትናው ዕለት በሸገር ደርቢ ጨዋታ ከቡናማዎቹ ጋር ያለ ጎል የተለያዩት ፈረሰኞቹ በዳኝነት ላይ ያላቸውን ቅሬታ ለፌዴሬሽኑ…

ስሐል ሽረ የተጫዋቹን ውል መሰረዙን ገልጿል

ስሑል ሽረ የስነምግባር ጥሰት ፈጽሟል ያለውን ተጫዋች ማሰናበቱን ሲገልፅ ተጫዋቹም ለፌዴሬሽኑ አቤቱታውን አቅርቧል። ስሑል ሽረዎች የስነምግባር…

መረጃዎች | 71ኛ የጨዋታ ቀን

18ኛው ሳምንት ሁለተኛ የጨዋታ ዕለት የሚከናወኑ መርሀ-ግብሮች የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው ቀርበዋል። አዳማ ከተማ ከ ኢትዮ ኤሌክትሪክ…

ሪፖርት | ሲዳማ ቡና ከአራት ጨዋታዎች በኋላ አሸንፏል

33 ደቂቃዎችን ብቻ ሜዳ ላይ የቆየው መስፍን ታፈሰ ባስቆጠራት ጎል ሲዳማዎች ስሑል ሽረን 1ለ0 አሸንፈዋል። በ17ኛው…