መረጃዎች | 41ኛ የጨዋታ ቀን

መረጃዎች | 41ኛ የጨዋታ ቀን

የ11ኛ ሳምንት መክፈቻ የሆኑ ሁለት መርሐግብሮችን የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው ቀርበዋል። ድሬዳዋ ከተማ ከ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ሀዲያ ሆሳዕና 2-0 አዳማ ከተማ

“በእርግጠኝነት የምናገረው የክለቡ አመራሮች ውጤቱን አይፈልጉትም!” አሰልጣኝ ግርማ ታደሠ “ብልጫ እንደ መውሰዳችን ውጤቱ አይገባንም።” አሰልጣኝ አብዲ…

ሪፖርት | ነብሮቹ በድል ግስጋሴያቸው ቀጥለዋል

ሀዲያ ሆሳዕናዎች አራተኛ ተከታታይ ድላቸውን በማስመዝገብ ደረጃቸውን አሻሽለዋል። ሀዲያ ሆሳዕናዎች ስሑል ሽረን ካሸነፈው ቋሚ አሰላለፍ ላይ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ስሑል ሽረ 0-0 ኢትዮ ኤሌክትሪክ

በጨዋታ ሳምንቱ የማሳረጊያ ዕለት የተካሄደው እና ያለ ጎል ከተጠናቀቀው የስሑል ሽረ እና የኢትዮ ኤሌክትሪክ ጨዋታ መጠናቀቅ…

ሪፖርት | ስሑል ሽረ እና ኢትዮ ኤሌክትሪክ ነጥብ ተጋርተዋል

በዕለቱ ቀዳሚ መርሐግብር ስሑል ሽረ እና ኢትዮ ኤሌክትሪክ ጨዋታቸውን ነጥብ በመጋራት ፈጽመዋል። ስሑል ሽረዎች በመጨረሻው የጨዋታ…

አርቲስት ሐረገወይን አሰፋ ስለ አዲሱ ሹመቷ ዕውቅና እንደሌላት አሳወቀች

በትናንትናው ዕለት የአ.አ እግርኳስ ፌዴሬሽን አቃቤ ነዋይ ሆና የተመረጠችው አርቲስት ሐረገወይን አሰፋ ስለ ሹመቱ ዕውቅና እንደሌላት…

መረጃዎች | 40ኛ የጨዋታ ቀን

የ10ኛው ሳምንት ነገ በሚደረጉ ጨዋታዎች ይገባደዳል፤ መርሐግብሮቹን አስመልክተን ያዘጋጀናቸውን መረጃዎች እንደሚከተለው አቅርበናቸዋል። ስሑል ሽረ ከ ኢትዮ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ፋሲል ከነማ 1-0 ወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ

ዐፄዎቹ ቢጫዎችን በማሸነፍ ተከታታይ ድላቸውን ካሳኩበት ከምሽቱ ጨዋታ መጠናቀቅ በኋላ የሁለቱ ቡድን አሰልጣኞች ከሶከር ኢትዮጵያ ጋር…

ሪፖርት | አፄዎቹ ተከታታይ ድላቸውን አሳክተዋል

ፋሲል ከነማ በጌታነህ ከበደ የመጀመሪያ አጋማሽ ብቸኛ ግብ ወልዋሎ ዓ/ዩኒቨርስቲን 1ለ0 ሲያሸንፉ ቢጫዎቹ በአንፃሩ ስምንተኛውን ሽንፈት…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ሀዋሳ ከተማ 0-0 መቐለ 70 እንደርታ

“ዕድል ከቡድኑም ከእኔ ጋርም አይደለም።” አሰልጣኝ ዘርዓይ ሙሉ “ጨዋታውን በመጀመሪያው አጋማሽ መጨረስ ይገባን ነበር።” አሰልጣኝ ዳንኤል…