ፍቅረየሱስ ተ/ብርሀን መከላከያን ተቀላቀለ

በዝውውሩ የነቃ ተሳትፎ እያደረገ የሚገኘው መከላከያ አሁን ደግሞ የአማካይ ስፍራ ተጫዋቹ ፍቅረየሱስ ተ/ብርሀንን የግሉ ማድረግ ችሏል።…

አሥራት ቱንጆ ከቡና ጋር ይቀጥላል

ከሰበታ ከተማ ጋር በቃል ደረጃ ተስማምቶ የነበረው አሥራት ቱንጆ ወደ ኢትዮጵያ ቡና ተመልሶ ፊርማውን አኑሯል። ባለፈው…

ባህርዳር ከተማ ወጣቱን ግብ ጠባቂ አስፈረመ

አስቀድመው የአራት ተጫዋቾችን ዝውውር የፈፀሙት ባህር ዳሮች በዛሬው ዕለት ወጣቱ ግብ ጠባቂ ፅዮን መርዕድን ወደ ክለባቸው…

መከላከያ የአጥቂ መስመር ተጫዋቹን የክለቡ አምስተኛ ፈራሚ አደረገ

አሰልጣኝ ዘላለም ሽፈራው ለቀጣይ ዓመት መከላከያን ለማጠናከር በማሰብ በዝውውሩ እየተንቀሳቀሱ ሲሆን ዛሬ ደግሞ ፈጣኑ የመስመር አጥቂ…

ኢትዮጵያ ቡና የተከላካይ ክፍል ተጫዋች አስፈረመ

በዚህ ሳምንት ወደ ዝውውር ገበያው የገቡት ኢትዮጵያ ቡናማዎቹ የተከላካይ መስመር ተጫዋች የግላቸው አድርገዋል። በዚህ ዝውውር መስኮት…

ወልቂጤ ከተማ ሁለት ተጫዋቾች አስፈረመ

አዲስ አዳጊው ወልቂጤ ከተማ አንድ ግብ ጠባቂ እና አማካይ ተጫዋች ወደ ቡድኑ ቀላቅሏል። ኤፍሬም ዘካርያስ ወልቂጤን…

ሐብታሙ ወልዴ መከላከያን ተቀላቀለ

ወደ አዳማ ከተማ ለማምራት ተስማምቶ የነበረው ሐብታሙ ወልዴ ዝውውሩ ባለመሳካቱ ለመከላከያ ፌርማው አኖረ። ባለፈው ወር መጨረሻ…

“ቁጭ ብለን ማሰብ አለብን ” አሰልጣኝ ካሳዬ አራጌ

በ2012 የውድድር ዘመን ኢትዮጵያ ቡና ፊቱን ወደ ኢትዮጵያዊ አሰልጣኝ አዙሮ የቀድሞ ተጫዋቹና አሰልጣኝ የነበረው ካሳዬ አራጌን…

ኢትዮጵያ ቡና ተከላካይ ለማስፈረም ተስማምቷል

ዘግየት ብለው ወደ ተጨዋቾች ዝውውር የገቡት ኢትዮጵያ ቡናዎች አምስተኛ ተጨዋቻቸውን ለማስፈረም ተስማምተዋል። ከጣና ሞገዶቹ ጋር ጥሩ…

ወልዋሎ የአራት ተጫዋቾች ዝውውር አጠናቀቀ

በዝውውሩ በስፋት እየተሳተፉ የሚገኙት ወልዋሎዎች ከወር በፊት ቀድመው የተስማሙት ኢታሙና ኬይሙኔ ፣ ዓይናለም ኃይሉ ፣ ኬኔዲ…