አዳማ ከተማ ተሽሎ በቀረበበት ጨዋታ ወልቂጤ ከተማን 3ለ1 በመርታት አንደኛውን ዙር ፈፅሟል። ወልቂጤ ከተማዎች ወላይታ ድቻ…
ሪፖርት
ሪፖርት | አዞዎቹ እና ኃይቆቹ ነጥብ ተጋርተዋል
የ15ኛ ሣምንት የመጀመሪያ መርሐ-ግብር የሆነው እና ቀዝቃዛ ፉክክር የታየበት የአርባምንጭ ከተማ እና ሀዋሳ ከተማ ጨዋታ 1ለ1…
ሪፖርት | መቻል እና ኢትዮጵያ ቡና ነጥብ ተጋርተዋል
በብርቱ ፉክክር ታጅቦ ለተመልካች አዝናኝ የነበረው የኢትዮጵያ ቡና እና የመቻል ጨዋታ 3-3 ተጠናቋል። ሁለቱም ቡድኖች በመረጡት…
ሪፖርት | ኢስማኤል ኦሮ አጎሮ ፈረሰኞቹን ነጥብ ከመጣል ታድጓል
የቶጓዊው አጥቂ የመጨረሻ ደቂቃዎች ግብ ፈረሰኞቹን ወደ ሰንጠረኙ አናት መልሳለች። ፈረሰኞቹ በአመዛኙ ከተጠቀሙበት አቀራረብ ምኞት ደበበ…
ሪፖርት | ሲዳማ ቡና ከአራት ጨዋታዎች በኋላ ወደ ድል ተመልሷል
ዛሬ በተደረገው ቀዳሚ ጨዋታ ሲዳማ ቡና ለገጣፎ ለገዳዲን 2-0 በመርታት ከወራጅ ቀጠናው ቀና ያለበትን ውጤት አሳክቷል።…
ሪፖርት | ዐፄዎቹ ደረጃቸውን ያሻሻሉበት ድል አስመዝግበዋል
አሰልጣኝ አሸናፊ በቀለ በመጀመርያው ጨዋታቸው ድል አስመዝግበዋል። ሁለት የተለያየ አቀራረብ ያላቸውን ቡድኖች በታዩበት የመጀመርያው አጋማሽ ዐፄዎቹ…
ሪፖርት | ሀዋሳ እና ባህርዳር ነጥብ ተጋርተዋል
የሁለተኛ ቀን የመጀመሪያ ጨዋታ ሀዋሳ ከተማ እና ባህርዳር ከተማን አገናኝቶ 1ለ1 በሆነ አቻ ውጤት ተጠናቋል። የሁለተኛ…
ሪፖርት | አዞዎቹ በ12 ደቂቃዎች ውስጥ ባስቆጠሯቸው ጎሎች ለድል በቅተዋል
አርባምንጭ ከተማ ከመመራት ተነስቶ በተቀያሪ ተጫዋቾች ልዩነት ፈጣሪነት ድሬዳዋ ከተማን 3-1 አሸንፏል። 01፡00 ሰዓት ሲል በኢንተርናሽናል…
ሪፖርት | ኢትዮጵያ መድን ከ አዳማ ከተማ ነጥብ ተጋርቷል
የ14ኛ ሣምንት የመጀመሪያ ጨዋታ የሆነው የኢትዮጵያ መድን እና የአዳማ ከተማ ጨዋታ 2-2 ተጠናቋል። 10፡00 ላይ የ14ኛ…
ሪፖርት | ወላይታ ድቻ እና ሲዳማ ቡና ነጥብ ተጋርተዋል
በ11ኛ ሳምንት ተስተካካይ ጨዋታ ወላይታ ድቻ እና ሲዳማ ቡና በመጀመሪያው አጋማሽ በተቆጠሩ ሁለት ሳቢ ግቦች አቻ…

