መረጃዎች | 62ኛ የጨዋታ ቀን

እድሳት በተደረገለት ድሬዳዋ ስታዲየም የሚካሄደው የሁለተኛው ዙር የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ነገ ይጀምራል። የሁለተኛው ዙር መክፈቻ ጨዋታዎች…

ባህርዳር ከተማ አጥቂ አስፈርሟል

የውድድር አጋማሽ የዝውውር መስኮትን በመጠቀም የጣና ሞገዶቹ ሦስተኛውን ተጫዋች የግላቸው አድርገዋል። በዘንድሮው የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ውድድር…

ሚሊዮን ሠለሞን ወደ አዲስ ክለብ አመራ

ከስድስት ወራት በፊት ሀዋሳን የተቀላቀለው ተከላካይ ከክለቡ ጋር በስምምነት ተለያይቶ ወደ አዲስ ክለብ ማምራቱን ሶከር ኢትዮጵያ…

ሙጅብ ቃሲም የጣና ሞገዶቹን ተቀላቅሏል

በአጋማሹ የዝውውር መስኮት በንቃት እየተሳተፉ የሚገኙት ባህር ዳር ከተማዎች አጥቂ አስፈርመዋል። ከፋሲል ከነማ ጋር ከተለያየ በኋላ…

የኢትዮጵያ ዋንጫ | አራቱ የግማሽ ፍጻሜ ተፋላሚዎች ሙሉ ለሙሉ ተለይተዋል

በኢትዮጵያ ዋንጫ ሩብ ፍጻሜ አርባምንጭ ከተማን የገጠመው ሀዋሳ ከተማ 2ለ0 በማሸነፍ ግማሽ ፍጻሜውን መቀላቀሉን አረጋግጧል። በኢትዮጵያ…

የኢትዮጵያ ዋንጫ መረጃዎች

ወደ ግማሽ ፍፃሜው የሚያልፍ የመጨረሻው ክለብ የሚለይ ጨዋታ የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው ቀርበዋል። የከፍተኛ ሊጉ መሪ አርባምንጭ…

የኢትዮጵያ ዋንጫ | ኢትዮጵያ ቡና በአሳማኝ ብቃት ግማሽ ፍፃሜውን ተቀላቅሏል

በዛሬው የኢትዮጵያ ዋንጫ የሩብ ፍፃሜ መርሃግብር ኢትዮጵያ ቡና ፋሲል ከነማን በሰፊ የግብ ልዩነት በማሸነፍ ግማሽ ፍፃሜውን…

የጣና ሞገዶቹ የመስመር አጥቂ አስፈርመዋል

ዘንድሮው የውድድር ዓመት እንደ ዕቅዳቸው ያልሄደላቸው ባህር ዳር ከተማዎች የመስመር አጥቂ ወደ ስብስባቸው ቀላቅለዋል። ባለፈው የውድድር…

የኢትዮጵያ ዋንጫ መረጃዎች

የኢትዮጵያ ዋንጫ የሩብ ፍፃሜ ጨዋታዎች ነገም ይቀጥላሉ ፤ ፋሲል ከነማና ኢትዮጵያ ቡና ወደ ግማሽ ፍፃሜው ለማለፍ…

የኢትዮጵያ ዋንጫ | ወላይታ ድቻ ግማሽ ፍጻሜውን ተቀላቅሏል

የጦና ንቦቹ ፈረሰኞቹን 2ለ1 በመርታት ግማሽ ፍጻሜውን የተቀላቀሉ ሁለተኛ ቡድን ሆነዋል። በኢትዮጵያ ዋንጫ ሩብ ፍጻሜ ሁለተኛ…