የአሰልጣኞች አስተያየት | አዳማ ከተማ 0-0 አርባምንጭ ከተማ

አዳማ እና አርባምንጭ ያለ ጎል ከፈፀሙት ጨዋታ በኋላ አሰልጣኞች ሀሳባቸውን ሰጥተዋል፡፡ አሰልጣኝ ፋሲል ተካልኝ – አዳማ…

ሪፖርት | በትንኞች የተወረረው ጨዋታ ያለግብ ተጠናቋል

በዕለቱ የመጨረሻ ጨዋታ ያለ ግብ የተለያዩት አዳማ እና አርባምንጭ በጋራ 26ኛ የአቻ ውጤታቸውን አስመዝግበዋል። አዳማ ከተማ…

ቅድመ ዳሰሳ | የ23ኛ ሳምንት ሁለተኛ ቀን ጨዋታዎች

ነገ በሚደረጉት የሊጉ ሁለት ጨዋታዎች ዙሪያ ተከታዮቹን ሀሳቦች አንስተናል። ቅዱስ ጊዮርጊስ ከ ወላይታ ድቻ ይህ ጨዋታ…

Continue Reading

የአሰልጣኞች አስተያየት | ድሬዳዋ ከተማ 4-0 ሀዲያ ሆሳዕና

ረፋድ ላይ ድሬዳዋ ከተማ ከወራጅ ስጋት ፈቀቅ ካለበት ድል በኋላ አሰልጣኞች አስተያየት ሰጥተዋል። አሰልጣኝ ሳምሶን አየለ…

ሪፖርት | ድሬዳዋ ከተማ ወሳኝ ድል አስመዝግቧል

የጨዋታ ሳምንቱ ቀዳሚ በነበረው ጨዋታ ድሬዳዋ ከተማ ድንቅ ሆነው በዋሉት አብዱራህማን ሙባረክ እና ሄኖክ አየለ ሁለት…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ወልቂጤ ከተማ 1-1 አዲስ አበባ ከተማ

ነጥብ በመጋራት ከተጠናቀቀው የሳምንቱ የመጨረሻ ጨዋታ በኋላ አሰልጣኞች አስተያየት ሰጥተዋል፡፡ አሰልጣኝ ተመስገን ዳና – ወልቂጤ ከተማ…

ሪፖርት | የጨዋታ ሳምንቱ በአቻ ውጤት ተደምድሟል

የጫላ ተሺታ የመጨረሻ ደቂቃ ጎል ወልቂጤ ከተማ ከአዲስ አበባ ከተማ ነጥብ እንዲጋራ አድርጋለች። ወልቂጤ ከተማ አርባምንጭን…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ሲዳማ ቡና 0-1 ፋሲል ከነማ

በረፋዱ ጨዋታ ፋሲል ከነማ ወሰኝ ሦስት ነጥብ ካሳካ በኋላ አሰልጣኞች ተከታዩን አስተያየት ሰጥተዋል። አሰልጣኝ በኃይሉ ነጋሽ…

ሪፖርት | ዐፄዎቹ ተጠባቂውን ጨዋታ በድል ተወጥተዋል

በጨዋታ ሳምንቱ ተጠባቂ በነበረው የረፋዱ ጨዋታ ተቀይሮ የገባው ፍቃዱ ዓለሙ ባስቆጠራት ብቸኛ ግብ ፋሲል ከነማ ሲዳማ…

ቅድመ ዳሰሳ | የ22ኛ ሳምንት ሦስተኛ የጨዋታ ቀን

የጨዋታ ሳምንቱ መቋጫ የሆኑትን የነገ ሁለት ጨዋታዎች እንደሚከተለው ዳሰናቸዋል። ሲዳማ ቡና ከ ፋሲል ከነማ በሳምንት ከነበሩ…

Continue Reading