ከስድስት ወራት በፊት ሀዋሳን የተቀላቀለው ተከላካይ ከክለቡ ጋር በስምምነት ተለያይቶ ወደ አዲስ ክለብ ማምራቱን ሶከር ኢትዮጵያ…
ዜና
የሴቶች ፕሪምየር ሊግ | ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ፣አዲስ አበባ ከተማ እና መቻል ድል አድርገዋል
የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪሚየር ሊግ ስምንተኛ ሳምንት ዛሬ በተደረጉ በሁለተኛ ቀን ሦስት ጨዋታዎች ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና…
ሙጅብ ቃሲም የጣና ሞገዶቹን ተቀላቅሏል
በአጋማሹ የዝውውር መስኮት በንቃት እየተሳተፉ የሚገኙት ባህር ዳር ከተማዎች አጥቂ አስፈርመዋል። ከፋሲል ከነማ ጋር ከተለያየ በኋላ…
የቀድሞ የመቻል ተጫዋች ወደ ዌልስ አቅንቷል
በመቻል የስድስት ወራት ቆይታ የነበረው የመስመር ተጫዋች የዌልሱን ክለብ ተቀላቅሏል። ከዓመታት በፊት በዌልስ ሁለተኛ የሊግ እርከን…
ኢትዮጵያ ሁለት ቀጠናዊ ውድድሮች የማዘጋጀት ኃላፊነት ተሰጣት
ሴካፋ በኬንያ ሞምባሳ እያካሄደው ባለው ጠቅላላ ጉባኤ በዚህ ዓመት የተለያዩ ውድድሮች እንዲያዘጋጁ የመረጣቸው ሀገራት ይፋ አድርጓል።…
የሴቶች ፕሪምየር ሊግ | ልደታ ክ/ከ እና መቻል ድል አርገዋል
በኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ የሰባተኛ ሳምንት ሁለተኛ ቀን ውሎ ሦስት ጨዋታዎች ተደርገው ሁለቱ በመሸናነፍ ሲጠናቀቅ አንዱ…
የጣና ሞገዶቹ የመስመር አጥቂ አስፈርመዋል
ዘንድሮው የውድድር ዓመት እንደ ዕቅዳቸው ያልሄደላቸው ባህር ዳር ከተማዎች የመስመር አጥቂ ወደ ስብስባቸው ቀላቅለዋል። ባለፈው የውድድር…
ትውልደ ኢትዮጵያዊው ወደ ዌልሱ ክለብ አምርቷል
ልዑል ወርቅነህ በነፃ ዝውውር ወደ ዌልሱ ክለብ ማቅናቱ ታውቋል። ላለፉት ስድስት ወራት በእንግሊዝ ታችኛው ዲቪዝዮን ክለብ…
ጎፈሬ እና ኢንስትራክተር አብርሃም መብራቱ ተጣምረዋል
ግዙፉ የሀገር በቀል ስፖርት ትጥቅ አምራች ኩባንያ የካፍ ኤሊት ኢንስትራክተር አብርሃም መብራቱን ለሶስት ዓመታት በሚቆይ የውል…
የኢትዮጵያ ዋንጫ | ኢትዮጵያ መድን ግማሽ ፍጻሜውን የተቀላቀለ የመጀመሪያው ቡድን ሆኗል
በኢትዮጵያ ዋንጫ ሩብ ፍጻሜ የመጀመሪያ ጨዋታ ኢትዮጵያ መድን 3ለ1 በሆነ ውጤት አዳማ ከተማን በመርታት ግማሽ ፍጻሜውን…

