ሪፖርት | ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከአዳማ ከተማ ወሳኝ ሦስት ነጥብ ወስዷል

ሪፖርት | ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከአዳማ ከተማ ወሳኝ ሦስት ነጥብ ወስዷል

በምሽቱ መርሃግብር ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በመጨረሻዎቹ ደቂቃዎች በተቆጠሩ ግቦች አዳማ ከተማን በመርታት ከወራጅ ቀጠናው አንሰራርተዋል። በመጨረሻ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | መቐለ 70 እንደርታ 2-2 አርባምንጭ ከተማ

“ጨዋታውን በመጀመሪያው አጋማሽ መጨረስ ይገባን ነበር።” አሰልጣኝ ዳንኤል ፀሐዬ “በዳኞች በኩል ኃይል የተቀላቀለበትን ጨዋታ ለመቆጣጠር የተደረገው…

ሪፖርት | ምዓም አናብስት እና አዞዎቹ ነጥብ ተጋርተዋል

የጨዋታ ሳምንቱ መክፈቻ መርሐግብር በአቻ ውጤት ተጠናቋል። መቐለ 70 እንደርታዎች አዳማ ከተማን ካሸነፈው ቋሚ አሰላለፍ ሶፎንያስ…

መረጃዎች | 66ኛ የጨዋታ ቀን

የ17ኛ ሳምንት ነገ በሚደረጉ ጨዋታዎች ጅማሮውን ያደርጋል፤ መርሀ-ግብሮቹን የተመለከቱ መረጃዎችም እንደሚከተለው አቅርበንላችኋል። መቐለ 70 እንደርታ ከ…

“በዚህ ዓመት ከመቼውም ዓመት ከፍተኛ የሆነ የገንዘብ ሽልማት ይኖራል” አቶ ክፍሌ ሰይፈ

የሊጉ ሁለተኛ ዙር የዕጣ ማውጣት መርሐ-ግብር ላይ የሊጉ አክሲዮን ማህበር ስለ ሽልማት ምን ተናገሩ። የ2017 የኢትዮጵያ…

የሊጉ የሁለተኛው ዙር ጨዋታዎች የትኛው ከተማ ይካሄድ ይሆን ?

አንደኛው ዙር ሊጠናቀቅ የሦስት ሳምንታት ጨዋታዎች የቀሩት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ቀጣይ ሁለተኛው ዙር በየትኛው ከተማ እንደሚካሄድ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ሲዳማ ቡና 0-2 ኢትዮ ኤሌክትሪክ

“አስበን የምንመጣውን ሜዳ ላይ እያገኘነው አይደለም።” አሰልጣኝ አዲሴ ካሳ “ጨዋታው በጠቅላላ ከምለው በላይ በጣም ጥሩ ነበር።”…

ሪፖርት | ኤሌክትሪክ ከ540 ደቂቃዎች በኋላ ወደ ድል የተመለሰበትን ውጤት ከሲዳማ ቡና አግኝቷል

በ162 ሰከንዶች ልዩነት የተቆጠሩት የናትናኤል ገብረጊዮርጊስ ሁለት ግቦች ኢትዮ ኤሌክትሪክን ከስድስት ጨዋታዎች በኋላ ወደ ድል መልሰዋል።…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ወልዋሎ ዓ.ዩ 1-0 ሀዲያ ሆሳዕና

“የዛሬው ውጤት ለቀጣይ ጨዋታዎች በጣም ያግዘናል።” ረዳት አሰልጣኝ አታኽልቲ በርሔ “ዛሬ የተጫዋች አጠቃቀማችን በተወሰኑ መልኩ ፌል…

ሪፖርት | ወልዋሎ ዓ.ዩ በ14ኛ ጨዋታው ከድል ጋር ታርቋል

ቡልቻ ሹራ ባስቆጠራት ብቸኛ ግብ ቢጫዎቹ የውድድር ዓመቱን የመጀመሪያ ድል ሀዲያ ሆሳዕና ላይ ተቀዳጅተዋል። ወልዋሎዎች በ15ኛው…