ፌዴሬሽኑ የዳኞች ኮሚቴን በአዲስ መልክ አዋቀረ

የሀገራችን እግርኳስ የበላይ አካል የሆነው የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ያለፉትን ሁለት ዓመታት በዳኞች ኮሚቴነት ሲሰሩ የቆዩትን አባላት…

መረጃዎች | 86ኛ የጨዋታ ቀን

22ኛ ሳምንት ነገ በሚደረጉ ሁለት ጨዋታዎች ይጀምራል። ጨዋታዎቹን የተመለከቱ መረጃዎችም እንደሚከተለው ተሰናድተዋል። ወልቂጤ ከተማ ከ ኢትዮጵያ…

የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ | የ21ኛ ሳምንት ምርጥ 11

የ21ኛው ሳምንት ጨዋታዎችን መነሻ በማድረግ ይህንን ምርጥ ቡድን ሠርተናል። አደራደር 4-1-2-3 ግብ ጠባቂ ሰዒድ ሀብታሙ –…

Continue Reading

ሪፖርት | እጅግ ማራኪው ጨዋታ በአዳማ ከተማ አሸናፊነት ተቋጭቷል

የሳምንቱ ማሳረጊያ በነበረው እና ለዕይታ ሳቢነቱ ሳይደበዝዝ ፍፃሜውን ባገኘው ጨዋታ አዳማ ከተማ በዮሴፍ ታረቀኝ ብቸኛ ጎል…

ሪፖርት| ሲዳማ ቡናዎች ጣፋጭ ድል ተጎናፅፉ

ሲዳማ ቡናዎች ከመመራት ተነስተው ለአስራ ስምንት ሳምንታት የቆየ የሀድያ ሆሳዕና ያለመሸነፍ ጉዞን ገተዋል። ሀድያ ሆሳዕናዎች ከባለፈው…

መረጃዎች| 85ኛ የጨዋታ ቀን

የ21ኛ ሳምንት ማሳረጊያ በሆኑት ሁለት ጨዋታዎች ዙሪያ ተከታዮቹን መረጃዎች አሰናድተናል። ሀድያ ሆሳዕና ከ ሲዳማ ቡና የዕለቱ…

ሪፖርት | ኢትዮጵያ መድን ከ12 ጨዋታዎች በኋላ ከድል ጋር ታርቋል

ኢትዮጵያ መድን ከመመራት ተነስቶ በአብዱልከሪም መሐመድ ሁለት ግቦች መቻልን 2ለ1 መርታት ችሏል። ተጠባቂ በነበረው መርሐግብር መቻል…

ሪፖርት | የወራጅ ቀጠናው ፍልሚያ ያለ አሸናፊ ተገባዷል

ከወራጅ ቀጠናው ለመሸሽ ማሸነፍ ግዴታ የሆነባቸውን ሁለት ክለቦች ያገናኘው ጨዋታ ደካማ ፉክክር ተደርጎበት ያለ ጎል ተደምድሟል።…

መረጃዎች| 84ኛ የጨዋታ ቀን

በሁለቱ የሰንጠረዡ ፅንፍ በሚደረግ ፉክክር ወሳኝነት ያላቸው ሁለት የነገ መርሐግብሮችን የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው አሰናድተናል። ወልቂጤ ከተማ…

ሪፖርት | የጣና ሞገዶቹ እና ፈረሰኞቹ ነጥብ ተጋርተዋል

በሳምንቱ ተጠባቂ ጨዋታ ቅዱስ ጊዮርጊስ በአማኑኤል ኤርቦ የመጨረሻ ደቂቃ ግብ ከባህር ዳር ጋር 1ለ1 ተለያይቶ ነጥብ…