የአሰልጣኞች አስተያየት | ሀዋሳ ከተማ 1-0 ኢትዮ ኤሌክትሪክ
የአሰልጣኞች አስተያየት | ሀዋሳ ከተማ 1-0 ኢትዮ ኤሌክትሪክ
👉”ዛሬ ቀረፃ ኖሮ ቢሆን ኖሮ ደጋፊዎቻችን እጅግ ይደሰታሉ ብዬ አስባለው” ዘርዓይ ሙሉ 👉”በዚህ ዓይነት መልኩ ይሄንን…
ሪፖርት | ኃይቆቹ ከናፈቃቸው ድል ጋር ተገናኝተዋል
የዓሊ ሱሌይማን ብቸኛ ጎል ሀዋሳ ከተማ ኢትዮ ኤሌክትሪክ ላይ ከአራት ጨዋታዎች በኋላ ድል እንዲቀዳጅ አስችላለች። በ11ኛ…
አሠልጣኝ ተመስገን ዳና ከኢትዮጵያ ቡና ጋር ያላቸውን ጉዳይ ወደ ፍትህ አካል ወስደዋል
ከቀናት በፊት ከኢትዮጵያ ቡና ጋር ያላቸው ውል የተቋረጠባቸው አሠልጣኝ ተመስገን ዳና ጉዳያቸውን ወደ ኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን…
ዳዋ ሆቴሳ በቀጣይ ጨዋታዎች ከሜዳ ይርቃል
ከ10ኛው ሳምንት ጀምሮ ጉዳት ላይ የሚገኘው የአዳማ ከተማው ወሳኝ አጥቂ በመጪዎቹ ጨዋታዎችም እንደማይሰለፍ ተረጋግጧል። በአሠልጣኝ ይታገሱ…
መረጃዎች | 45ኛ የጨዋታ ቀን
በነገው ዕለት የሚደረገውን ብቸኛ መርሃግብር የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው ይቀርባሉ። ሃዋሳ ከተማ ከ ኢትዮ ኤሌክትሪክ የኢትዮጵያ ቡና…
ከፍተኛ ሊግ | የ3ኛ ሳምንት የመጀመሪያ ቀን ጨዋታዎች
በቶማስ ቦጋለ እና ጫላ አቤ የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ ዛሬ 11 ጨዋታዎችን አስተናግዶ ዘጠኙ በመሸናነፍ ሲጠናቀቁ ሻሸመኔ…
Continue Reading
የአሰልጣኞች አስተያየት | ሲዳማ ቡና 1-1 ባህር ዳር ከተማ
👉 “ውጤቱ እንደ ጥረታችን ተጋርተን መውጣታችን የሚያስከፋ አይደለም ፤ ጥሩ ነው ብዬ አስባለሁ” ሥዩም ከበደ 👉”ውጤቱን…
ሪፖርት | የጣና ሞገዶቹ ባለቀ ደቂቃ በተቆጠረባቸው ጎል ነጥብ ተጋርተዋል
በምሽቱ ጨዋታ ባህር ዳር ከተማ በዱሬሳ ሹቢሳ ጎል ሲመራ ቢቆይም ሲዳማ ቡና በጭማሪ ደቂቃ በአበባየሁ ዮሐንስ…
የአሰልጣኞች አስተያየት | ድሬዳዋ ከተማ 0-1 ወላይታ ድቻ
👉”በከፍተኛ ቁርጠኝነት እና በተራበ ፍላጎት በመጫወታችን ወሳኝ ሦስት ነጥብ አሳክተናል” ፀጋዬ ኪዳነማርያም 👉”ሽንፈት ያጋጥማል ግን ሽንፈቱ…
ሪፖርት | ወላይታ ድቻ የድሬዳዋ ከተማን የ8 ጨዋታዎች ያለመሸነፍ ጉዞ ገቷል
የጦና ንቦቹ ብርትካናማዎቹን በማሸነፍ ተከታታይ ድል አስመዝግበው ደረጃቸውን አሻሽለዋል። በ11ኛ ሳምንት ፋሲል ከነማን ገጥመው ከከመመራት ተነስተው…

