መረጃዎች | 32ኛ የጨዋታ ቀን

መረጃዎች | 32ኛ የጨዋታ ቀን

8ኛ ሳምንት ነገ ፍፃሜውን ያገኛል፤ የጨዋታ ሳምንቱ መገባደጃ መርሃግብሮችን አስመልክተን ያዘጋጀናቸው መረጃዎች እንደሚከተለው ቀርቧል። ወላይታ ድቻ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ኢትዮ ኤሌክትሪክ 1-1 መቻል

ኢትዮ ኤሌክትሪክ እና መቻል ነጥብ ከተጋሩበት ከምሽቱ ጨዋታ መጠናቀቅ በኋላ የሁለቱ ቡድን አሰልጣኞች ከሶከር ኢትዮጵያ ጋር…

ሪፖርት | መቻሎች በጭማሪ ደቂቃ በተገኘች ግብ በኤሌክትሪክ ከመሸነፍ ተርፈዋል

ኢትዮ ኤሌክትሪክ የሊጉን መሪነት ሊረከብ የሚችልበትን ዕድል በጭማሪ ደቂቃ ባስተናገደው ግብ ሳይጠቀምበት ቀርቷል። ኤሌክትሪክ ከፋሲሉ የ3ለ2…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ሀዲያ ሆሳዕና 1-0 ኢትዮጵያ ቡና

ሀዲያ ሆሳዕና በተመስገን ብርሃኑ ብቸኛ ግብ ኢትዮጵያ ቡናን በማሸነፍ ተከታታይ ድል ካስመዘገበበት ጨዋታ መጠናቀቅ በኋላ አሰልጣኞቹ…

ሪፖርት | ሀድያ ሆሳዕና ሁለተኛ ተከታታይ ድላቸውን አሳክተዋል

ነብሮቹ በተመስገን ብርሀኑ የሁለተኛ አጋማሽ ብቸና ግብ ቡናማዎቹን 1ለ0 በመርታት ሁለተኛውን ተከታታይ ድላቸውን ተቀዳጅተዋል። ሀድያ ሆሳዕና…

መረጃዎች | 31ኛ የጨዋታ ቀን

የ8ኛ ሳምንት የሦስተኛ ቀን ሁለት ጨዋታዎችን የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው ተሰናድተዋል። ሀዲያ ሆሳዕና ከ ኢትዮጵያ ቡና በድል…

የአሰልጣኞች አስተያየት | አዳማ ከተማ 0-2 ኢትዮጵያ መድን

ኢትዮጵያ መድን አዳማ ከተማን ከረታበት ከምሽቱ ጨዋታ መጠናቀቅ በኋላ አሰልጣኞች ከሶከር ኢትዮጵያ ጋር ተከታዩን ቆይታ አድርገዋል።…

ሪፖርት | ኢትዮጵያ መድን ተከታታይ 3ኛ ድል አሳክቷል

በምሽቱ መርሐግብር ኢትዮጵያ መድኖች ከዕረፍት መልስ በተቆጠሩ ጎሎች አዳማ ከተማን 2ለ0 በሆነ ውጤት አሸንፈዋል። ሊጉ ከመቋረጡ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ሲዳማ ቡና 0-0 ቅዱስ ጊዮርጊስ

የዕለቱ ቀዳሚ መርሐግብር ያለ ግብ ከተጠናቀቀ በኋላ የሁለቱም ቡድኖች አሰልጣኞች ከሶከር ኢትዮጵያ ጋር ቆይታ አድርገዋል። አሰልጣኝ…

ሪፖርት | ሲዳማ ቡና እና ቅዱስ ጊዮርጊስ ነጥብ ተጋርተዋል

የዕለቱ የመጀመርያ ጨዋታ ጎል ሳይቆጠርበት በአቻ ውጤት ፍጻሜውን አግኝቷል። ሲዳማ ቡናዎች በባህር ዳር ከተማ ሽንፈት ካስተናገደው…