ዐፄዎቹ ከስምንት ቀናት በኋላ በሚከፈተው የዝውውር መስኮት ተጫዋች እንዳያስፈርሙ የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን የዲሲፕሊን ኮሚቴ ውሳኔ አሳልፏል።…
ዝ ክለቦች
ሪፖርት | ሀድያ ሆሳዕና በታሪኩ ከፍተኛ ነጥብ አስመዝግቦ ዓመቱን አጠናቋል
ሀድያ ሆሳዕና በሊጉ የመጨረሻ ጨዋታ በሠመረ ሀፍታይ እና ተመስገን ብርሀኑ ግቦች ኢትዮጵያ መድንን በመርታት በደረጃ ሰንጠረዡ…
ሪፖርት | የጣና ሞገዶች አስደናቂውን የውድድር ዓመታቸው በድል አገባደዋል
ባህርዳር ከተማ ወላይታ ድቻን አንድ ለባዶ በማሸነፍ የውድድር ዓመቱን የብር ሜዳሊያ በመረከብ አጠናቋል። ሁለቱም ቡድኖች በተመሳሳይ…
ሪፖርት | መቻል የውድድር ዓመቱን በግብ ተንበሽብሾ አጠናቋል
መቻሎች ለመጀመሪያ ጊዜ አራት ግቦች ባስቆጠሩበት ጨዋታ ለገጣፎ ለገዳዲን 4-1 መርታት ችለዋል። የምሽቱ መርሐግብር መቻልን ከለገጣፎ…
የአሰልጣኞች አስተያየት | ወልቂጤ ከተማ 1-1 አዳማ ከተማ
\”አማካዮቻችን በጉዳት ወጥተውብናል ፤ አጥቂዎቻችንም በጉዳት ወጥተዋል። በዚህ መሃል ይሄን ውጤት በማግኘታችን በእውነት እግዚአብሔር የተመሰገነ ይሁን\”…
ሪፖርት | ወልቂጤ ከተማ በሊጉ መቆየቱን አረጋግጧል
ውጥረቶች በተበራከቱበት ጨዋታ ወልቂጤ ከተማ ከአዳማ ከተማ ጋር 1-1 በሆነ የአቻ ውጤት በመለያየቱ በፕሪምየር ሊጉ መክረሙን…
ሪፖርት | አርባምንጭ ከተማ ወደ ከፍተኛ ሊግ ወርዷል
እጅግ ወሳኝ በነበረው ጨዋታ አርባምንጭ ከተማ 32 የግብ ሙከራዎችን ቢያደርግም ሀዋሳ ከተማን ማሸነፍ ሳይችል ቀርቶ ፕሪምየር…
መረጃዎች | ያለመውረድ ፍልሚያው ፍፃሜ
ነገ ሦስተኛውን ወራጅ የሚለዩትን ሁለት ጨዋታዎች የተመለከቱ መረጃዎችን እንደሚከተለው አቅርበናል። ሀዋሳ ከተማ ከ አርባምንጭ ከተማ ሀዋሳ…
ሪፖርት | ኢትዮ ኤሌክትሪክ በድል የፕሪምየር ሊግ ቆይታውን አጠናቋል
ኢትዮ ኤሌክትሪክ ሲዳማ ቡናን 2ለ1 በማሸነፍ ዘንድሮ በሊጉ የነበረውን ተሳትፎ አጠናቋል። ሲዳማ ቡና ከለገጣፎው ጨዋታ አንፃር…
ሪፖርት | የዐፄዎቹ እና ቡናማዎቹ ጨዋታ ያለ ግብ ተጠናቋል
የውድድር ዓመቱ የመጨረሻ የጨዋታ ሳምንት የመጀመሪያ መርሐግብር የነበረው የፋሲል ከነማ እና የኢትዮጵያ ቡና ጨዋታ 0-0 ተገባዷል።…

