ፋሲል ከነማ ተጫዋቾች እንዳያዘዋውር ታግዷል

ዐፄዎቹ ከስምንት ቀናት በኋላ በሚከፈተው የዝውውር መስኮት ተጫዋች እንዳያስፈርሙ የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን የዲሲፕሊን ኮሚቴ ውሳኔ አሳልፏል።…

ሪፖርት | ሀድያ ሆሳዕና በታሪኩ ከፍተኛ ነጥብ አስመዝግቦ ዓመቱን አጠናቋል

ሀድያ ሆሳዕና በሊጉ የመጨረሻ ጨዋታ በሠመረ ሀፍታይ እና ተመስገን ብርሀኑ ግቦች ኢትዮጵያ መድንን በመርታት በደረጃ ሰንጠረዡ…

ሪፖርት | የጣና ሞገዶች አስደናቂውን የውድድር ዓመታቸው በድል አገባደዋል

ባህርዳር ከተማ ወላይታ ድቻን አንድ ለባዶ በማሸነፍ የውድድር ዓመቱን የብር ሜዳሊያ በመረከብ አጠናቋል። ሁለቱም ቡድኖች በተመሳሳይ…

ሪፖርት | መቻል የውድድር ዓመቱን በግብ ተንበሽብሾ አጠናቋል

መቻሎች ለመጀመሪያ ጊዜ አራት ግቦች ባስቆጠሩበት ጨዋታ ለገጣፎ ለገዳዲን 4-1 መርታት ችለዋል። የምሽቱ መርሐግብር መቻልን ከለገጣፎ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ወልቂጤ ከተማ 1-1 አዳማ ከተማ

\”አማካዮቻችን በጉዳት ወጥተውብናል ፤ አጥቂዎቻችንም በጉዳት ወጥተዋል። በዚህ መሃል ይሄን ውጤት በማግኘታችን በእውነት እግዚአብሔር የተመሰገነ ይሁን\”…

ሪፖርት | ወልቂጤ ከተማ በሊጉ መቆየቱን አረጋግጧል

ውጥረቶች በተበራከቱበት ጨዋታ ወልቂጤ ከተማ ከአዳማ ከተማ ጋር 1-1 በሆነ የአቻ ውጤት በመለያየቱ በፕሪምየር ሊጉ መክረሙን…

ሪፖርት | አርባምንጭ ከተማ ወደ ከፍተኛ ሊግ ወርዷል

እጅግ ወሳኝ በነበረው ጨዋታ አርባምንጭ ከተማ 32 የግብ ሙከራዎችን ቢያደርግም ሀዋሳ ከተማን ማሸነፍ ሳይችል ቀርቶ ፕሪምየር…

መረጃዎች | ያለመውረድ ፍልሚያው ፍፃሜ

ነገ ሦስተኛውን ወራጅ የሚለዩትን ሁለት ጨዋታዎች የተመለከቱ መረጃዎችን እንደሚከተለው አቅርበናል። ሀዋሳ ከተማ ከ አርባምንጭ ከተማ ሀዋሳ…

ሪፖርት | ኢትዮ ኤሌክትሪክ በድል የፕሪምየር ሊግ ቆይታውን አጠናቋል

ኢትዮ ኤሌክትሪክ ሲዳማ ቡናን 2ለ1 በማሸነፍ ዘንድሮ በሊጉ የነበረውን ተሳትፎ አጠናቋል። ሲዳማ ቡና ከለገጣፎው ጨዋታ አንፃር…

ሪፖርት | የዐፄዎቹ እና ቡናማዎቹ ጨዋታ ያለ ግብ ተጠናቋል

የውድድር ዓመቱ የመጨረሻ የጨዋታ ሳምንት የመጀመሪያ መርሐግብር የነበረው የፋሲል ከነማ እና የኢትዮጵያ ቡና ጨዋታ 0-0 ተገባዷል።…