ሪፖርት | ሲዳማ ቡና ከአራት ጨዋታዎች በኋላ ወደ ድል ተመልሷል

ሪፖርት | ሲዳማ ቡና ከአራት ጨዋታዎች በኋላ ወደ ድል ተመልሷል

በሳምንቱ የመጨረሻ ጨዋታ ሲዳማ ቡናዎች ገዛኸኝ ደሳለኝ በራሱ ላይ ባስቆጠራት ብቸኛ ግብ ሻሸመኔ ከተማን 1ለ0 ረተዋል።…

ሴቶች ፕሪምየር ሊግ | ንግድ ባንክ ተጠባባቂውን ጨዋታ አሸንፎ መሪነቱን ተቆናጧል

የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ የ10ኛ ሳምንት ተስተካካይ ሦስት ጨዋታ ተደርገው አርባምንጭ ከተማ እና ንግድ ባንክ ተጋጣሚዎቻቸውን…

ሪፖርት| የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ወደ መሪነት የሚመጣበትን ዕድል አምክኗል

የብርቱካናማዎቹ እና የሀምራዊ ለባሾቹ ጨዋታ በአቻ ውጤት ተገባዷል። ንግድ ባንኮች ሽንፈት ካስተናገደው ቋሚ አሰላለፍ እንዳለ ዮሐንስና…

መረጃዎች | 77ኛ የጨዋታ ቀን

የ19ኛ ሳምንት ነገ ፍፃሜውን የሚያገኝ ሲሆን እኛም የነገዎቹን ጨዋታዎች የተመለከቱ መረጃዎች በተከታዩ ፅሁፋችን አቅርበናል። ኢትዮጵያ ንግድ…

ሪፖርት | የኢትዮጵያ መድን እና አሸናፊነት አሁንም መታረቅ አልቻሉም

የዕለቱ ብቸኛ በነበረው መርሃግብር ኢትዮጵያ መድን ተሽለው ባመሹበት ጨዋታ ከሀዋሳ ከተማ ጋር ነጥብ ተጋርተው ለመውጣት ተገደዋል።…

መረጃዎች| 76ኛ የጨዋታ ቀን

የአስራ ዘጠነኛው ሳምንት ሦስተኛ የጨዋታ ቀን ነገ በአንድ ጨዋታ ቀጥሎ የሚውል ሲሆን እኛም ጨዋታውን የተመለከቱ መረጃዎች…

ከፍተኛ ሊግ ምድብ ለ | አርባምንጭ ከተማ መሪነቱን አጠናክሯል

በምድብ “ለ” የሁለተኛው ዙር 17ኛ ሳምንት የሦስተኛ ቀን ውሎ ኦሜድላ፣ ቢሾፍቱ ከተማ እና አርባምንጭ ከተማ ድል…

ሪፖርት | ሀዲያ ሆሳዕና ወደ ድል ተመልሷል

ነብሮቹ በተመስገን ብርሃኑ እና በዳዋ ሆቴሳ ግቦች ሀምበርቾን 2ለ0 ረተዋል። በምሽቱ መርሐግብር ሀዲያ ሆሳዕና እና ሀምበርቾ…

ከፍተኛ ሊግ ምድብ ሀ | ሀላባ ከተማ የእለቱ ብቸኛ ባለድል ሆኗል

የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ ምድብ ”ሀ” 17ኛው ሳምንት ዛሬ በተደረጉ ሦስት ጨዋታዎች ሲገባደድ ሁለቱ ጨዋታዎች በአቻ ውጤት…

ሪፖርት | አዳማ ከተማ ከ7 ዓመታት በኋላ ቅዱስ ጊዮርጊስን አሸንፏል

አዳማ ከተማ በሙሴ ኪሮስ እና ቢኒያም ዐይተን ድንቅ ግቦች ቅዱስ ጊዮርጊስን 2ለ1 መርታት ችሏል። በዕለቱ ቀዳሚ…