የአሰልጣኞች አስተያየት| አርባምንጭ ከተማ 4 – 0 ኤሌክትሪክ

የአሰልጣኞች አስተያየት| አርባምንጭ ከተማ 4 – 0 ኤሌክትሪክ

\”በርግጠኝነት ሊጉ ላይ እንቆያለን\” አሰልጣኝ በረከት ደሙ \”እግርኳስ የሚጠይቀውን ነገር ማድረግ ካልቻልክ እንደዚህ ዓይነት ሽንፈት ያጋጥምሀል\”…

ሪፖርት | አርባምንጭ ከተማ ከሰባት ጨዋታዎች በኋላ ከድል ጋር ታርቋል

በአዲሱ ጊዜያዊ አሰልጣኙ እየተመራ የመጀመሪያ ጨዋታውን ያደረገው አርባምንጭ ከተማ ከሊጉ የወረደውን ኢትዮ ኤሌክትሪክን 4-0 በማሸነፍ በሊጉ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | መቻል 1-1 ሀዋሳ ከተማ

\”ውጤቱ በቂ ነው ባንልም ጨዋታውን አጥተነው ስለነበር አንድ ነጥብ ማግኘታችን ጥሩ ነው።\” አሰልጣኝ ፋሲል ተካልኝ የመቻል…

ሪፖርት | በጭማሪ ሽርፍራፊ ሰከንድ ጎል መቻል ከሀዋሳ ጋር ነጥብ ተጋርቷል

የመጨረሻ ደቂቃ ትዕይንቶች በበዙበት ጨዋታ ሀዋሳ ከተማ ከመቻል ጋር 1ለ1 አጠናቋል። መቻል ከኢትዮ ኤሌክትሪኩ ጨዋታ በሁለት…

መረጃዎች | 97ኛ የጨዋታ ቀን

ነገ እንደሚደረጉ የሚጠበቁ የሊጉን ሁለት ጨዋታዎች የተመለከቱ ቅድመ መረጃዎች እንደሚከተለው አሰባስበናል። መቻል ከ ሀዋሳ ከተማ አንድ…

የአሰልጣኞች አስተያየት| አዳማ ከተማ 0-1 ለገጣፎ ለገዳዲ

\”የሆነ ሰዓት ላይ ልናሸንፋቸው እንደምንችል ገምተን ነበር\” ዘማርያም ወልደግዮርጊስ \”በዚህ ዓመት እንደዚህ የወረድንበት ጨዋታ የለም\” ይታገሱ…

ሪፖርት | አማኑኤል አረቦ በሽርፍራፊ ሰከንድ ለገጣፎን ድል አቀዳጅቷል

ለተመልካች ሳቢ ባልነበረው የሳምንቱ የመጀመሪያ ጨዋታ ከሊጉ የወረደው ለገጣፎ ለገዳዲ አዳማ ከተማን 1ለ0 ረቷል። ለገጣፎ ለገዳዲ…

ኢትዮጵያዊው ዳኛ የቻምፒየንስ ሊግ የፍፃሜ ጨዋታን ይመራል

በዋይዳድ እና አልሀሊ መካከል የሚደረገውን ሁለተኛ ዙር የካፍ የ2023 የቻምፒየንስ ሊግ ፍፃሜ በኢትዮጵያዊው ዳኛ ይመራል። የካፍ…

መረጃዎች | 96ኛ የጨዋታ ቀን

26ኛው የጨዋታ ሳምንት ነገ ሲጀምር የሚከናወኑትን ሁለት ጨዋታዎች የተመለከቱ መረጃዎችን እነሆ ! ለገጣፎ ለገዳዲ ከ አዳማ…

ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ | 25ኛ ሳምንት ምርጥ 11

የተጠናቀቀውን የ25ኛ ሳምንት የሊጉ ጨዋታዎችን ተንተርሰን ነጥረው የወጡ ተጫዋቾች እና አሰልጣኝ መርጠናል። አሰላለፍ (4-3-3) ግብ ጠባቂ…