ንግድ ባንክ ሦስት አዳዲስ ተጫዋቾች አስፈርሟል

ንግድ ባንክ ሦስት አዳዲስ ተጫዋቾች አስፈርሟል

ኢትዮጵያን ወክሎ በሴካፋ ዞን የቻምፒየንስ ሊግ ማጣሪያ ውድድር የሚሳተፈው ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሦስት አዳዲስ ተጫዋቾችን ሲያስፈርም…

\”ክለቦቻችንን እንታደግ\” በሚል መሪ ቃል የተዘጋጀውን የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐ-ግብር አስመልክቶ መግለጫ ተሰጠ

ለመቐለ 70 እንድርታ፣ ወልዋሎ ዓ/ዩ እና ስሑል ሽረ የተዘጋጀውን የገቢ ማሰባሰቢያ ዘመቻ አስመልክቶ ጋዜጣዊ መግለጫ ተሰጥቷል።…

ከኢትዮጵያውያን ቤተሰብ የተገኘችው ተጫዋች ወደ ዓለም ዋንጫ ታመራለች

ናኦሚ ኃይሌ በዓለም ዋንጫ ተሳታፊ በሚሆነው የአሜሪካ ብሄራዊ ቡድን ውስጥ ተካተተች። ከኢትዮጵያውያን ቤተሰቦች የተገኘችው ናኦሚ ኃይሌ…

የሴካፋ ከ18 ዓመት በታች የሴቶች ዋንጫ ውድድር የሀገር ለውጥ ተደርጎበታል

ኢትዮጵያን ተሳታፊ የሚያደርገው የሴካፋ ከ18 ዓመት በታች የሴቶች ዋንጫ ውድድር የሀገር ለውጥ ተደርጎበት ከአስር ቀናት በኋላ…

\”ከባለፈው ጨዋታ አንፃር ዛሬ ተጋጣሚያችን በተሻለ አቀራረብ ነበር የቀረቡት\” ፍሬው ኃ/ገብርኤል

የኢትዮጵያ ሴቶች ኦሊምፒክ ብሔራዊ ቡድን የቻድ አቻውን በድምር ውጤት 10ለ0 ከረታ በኋላ የቡድኑ አሠልጣኝ ፍሬው ኃይለገብርኤል…

ሦስቱ የትግራይ ክልል ክለቦች መግለጫ አወጡ

መቐለ 70 እንደርታ፣ ወልዋሎና ስሑል ሽረ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የወሰነው ውሳኔ ተቃወሙ። በተካሄደው ጦርነት ምክንያት…

ሀዲያ ሆሳዕና ከጎፈሬ ጋር ያለውን ውል ለተጨማሪ ዓመት አድሷል

​\”በዋናነት የክለባችንን የፋይናንስ ችግር ለመቅረፍ ስንል ከጎፈሬ ጋር ስምምነት እየፈጸምን እንገኛለን።\” አቶ አባተ ተስፋዬ (የክለቡ ሥራ…

እስማኤል ኦሮ አጎሮ የሞሮኮውን ክለብ ተቀላቀለ

ከቅዱስ ጊዮርጊስ ጋር ተከታታይ የፕሪምየር ሊግ ዋንጫን ያሳካው ቶጓዊው አጥቂ የሞሮኮውን ክለብ መቀላቀሉን ወኪሉ ለሶከር ኢትዮጵያ…

ጎንደር አራዳ የክልል ክለቦች ሻምፒዮና አሸናፊ ሆኗል

በኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን አዘጋጅነት ወደ 2016 የኢትዮጵያ አንደኛ ሊግ ውድድር ለማደግ ከሰኔ 14 ጀምሮ በሀዋሳ…

የትግራይ እግርኳስ ፌዴሬሽን ቅሬታ አቅርቧል

የትግራይ እግር ኳስ ፌዴሬሽን በክልሉ ክለቦች ላይ የተወሰነው ውሳኔ ላይ ያለውን ቅሬታ አቀረበ። የትግራይ እግር ኳስ…