የአሰልጣኞች አስተያየት | ኢትዮጵያ መድን 0-2 ወልቂጤ ከተማ
የአሰልጣኞች አስተያየት | ኢትዮጵያ መድን 0-2 ወልቂጤ ከተማ
\”የሜዳው ጭቃማነት እና የኛ የተቀዛቀዘ አቀራረብ ጨዋታውን ከባድ አድርጎብናል።\” – ምክትል አሰልጣኝ ለይኩን ታደሰ \”በዚህ ዓይነት…
ሪፖርት | የጌታነህ ከበደ ሁለት ግቦች ወልቂጤን ከወራጅ ቀጠናው ፈቀቅ አድርጓል
ወልቂጤ ከተማ ጌታነህ ከበደ በፍፁም ቅጣት ምት እና በጨዋታ ባስቆጠራቸው ግቦች ኢትዮጵያ መድንን 2ለ0 በማሸነፍ ከወራጅ…
የአሰልጣኞች አስተያየት | ሲዳማ ቡና 0-0 ወላይታ ድቻ
\”ምንም እንኳን ዝናቡ ቆመ እንጂ ሜዳው ጉልበት እና ኃይል የሚጠይቅ ነው\” አሰልጣኝ ስዩም ከበደ \”ሜዳው ከነበረበው…
ሪፖርት | በሁለት ቀናት የተስተናገደው ጨዋታ ያለ ጎል ተጠናቋል
ትላንት በዝናብ ተቋርጦ ዛሬ በሁለተኛው አጋማሽ የቀጠለው የወላይታ ድቻ እና ሲዳማ ቡና ጨዋታ 0-0 ተቋጭቷል። ሲዳማ…
የአሰልጣኞች አስተያየት | ድሬዳዋ ከተማ 2-1 ፋሲል ከነማ
\”ውጤቱ ይገባናል\” አሰልጣኝ አስራት አባተ \”ጨዋታውን ማሸነፍ ነበረብን\” አሰልጣኝ አሸናፊ በቀለ ብርቱካናማዎቹ ዐፄዎቹን አሸንፈው ደረጃቸው ሽቅብ…
ሪፖርት | በሁለት አጋማሾች የተቆጠሩ ጎሎች ድሬዳዋን ባለ ድል አድርገዋል
ድሬዳዋ ከተማ በሁለቱ የውጪ ዜጋ ተጫዋቾች ጎል ፋሲል ከነማን 2-1 አሸንፏል። በጨዋታው ድሬዳዋ ከተማ ወልቂጤው ድላቸው…
መረጃዎች | 98ኛ የጨዋታ ቀን
በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 26ኛ ሳምንት ሦስተኛ ቀን የሚደረጉ ሁለት ጨዋታዎችን የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው አሰናድተናል። ድሬዳዋ…
የአሰልጣኞች አስተያየት| አርባምንጭ ከተማ 4 – 0 ኤሌክትሪክ
\”በርግጠኝነት ሊጉ ላይ እንቆያለን\” አሰልጣኝ በረከት ደሙ \”እግርኳስ የሚጠይቀውን ነገር ማድረግ ካልቻልክ እንደዚህ ዓይነት ሽንፈት ያጋጥምሀል\”…
ሪፖርት | አርባምንጭ ከተማ ከሰባት ጨዋታዎች በኋላ ከድል ጋር ታርቋል
በአዲሱ ጊዜያዊ አሰልጣኙ እየተመራ የመጀመሪያ ጨዋታውን ያደረገው አርባምንጭ ከተማ ከሊጉ የወረደውን ኢትዮ ኤሌክትሪክን 4-0 በማሸነፍ በሊጉ…
የአሰልጣኞች አስተያየት | መቻል 1-1 ሀዋሳ ከተማ
\”ውጤቱ በቂ ነው ባንልም ጨዋታውን አጥተነው ስለነበር አንድ ነጥብ ማግኘታችን ጥሩ ነው።\” አሰልጣኝ ፋሲል ተካልኝ የመቻል…

