የሴቶች ፕሪምየር ሊግ | የአንደኛው ዙር የመጨረሻ ጨዋታዎች ዛሬ ተደርገው ተቋጭቷል
የሴቶች ፕሪምየር ሊግ | የአንደኛው ዙር የመጨረሻ ጨዋታዎች ዛሬ ተደርገው ተቋጭቷል
የ2015 የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ የአንደኛው ዙር የ13ኛ ሳምንት የሊጉ የመጨረሻ ጨዋታዎች ዛሬ ተደርገው ሲጠናቀቁ ሀዋሳ…
ቻን | ዋልያዎቹ በነገው ጨዋታ የአንድ ተጫዋች ግልጋሎት ያጣሉ
ነገ ምሽት የአልጄሪያ አቻውን የሚገጥመው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የአጥቂ አማካዩን በጨዋታው አያገኝም። የቻን የምድብ ሁለተኛ ጨዋታዎች…
ቻን | ከወሳኙ ጨዋታ በፊት የዋልያዎቹ አሠልጣኝ እና አምበል አስተያየት ሰጥተዋል
👉 በዐምሮም በአካልም ለዚህ ጨዋታ በደንብ እየተዘጋጀን ነው\” መስዑድ መሐመድ 👉\”…የተዘረዘሩት ነገሮች ከእኛ በተቃራኒ ቢሆኑም ከጨዋታው የተሻለውን…
የሴቶች ፕሪምየር ሊግ | መሪው ንግድ ባንክ እና ተከታዮቹ የመጀመሪያውን ዙር በድል ቋጭተዋል
የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ 13ኛ ሳምንት ጨዋታቸው ዛሬ በተደረጉ ሦስት መርሀግብሮች ሲጀመር የሊጉ መሪ ኢትዮጵያ ንግድ…
ቱሪስት ለማ የሰባት ጨዋታዎች ቅጣት ተጥሎባታል
ሀዋሳ ከተማ በኢትዮ ኤሌክትሪክ በተሸነፈበት ጨዋታ ያልተገባ ባህሪን ያሳየችው አጥቂዋ ቱሪስት ለማ ላይ የቅጣት ውሳኔዎች ተላልፈዋል።…
ሶከር ሜዲካል | የአበረታች መድኃኒቶች ቁጥጥር በምን ሁኔታ ላይ ይገኛል ?
በሀገራችን እግርኳስ ስላለው የአበረታች መድኃኒቶች ቁጥጥር ተከታዩን ፅሁፍ አዘጋጅተናል። በእግርኳስ ውስጥ ጨዋታን ፍትሃዊ ማድረግ ከዋና የውድድሩ…
ቻን | \”የአልጄሪያውን ጨዋታ እንደ ፍፃሜ ፍልሚያ እንቀርባለን\” ጋቶች ፓኖም
በትናንቱ የኢትዮጵያ እና ሞዛምቢክ ጨዋታ ኮከብ ተብሎ የተመረጠው ጋቶች ፓኖም ምን አለ? ኢትዮጵያ እና ሞዛምቢክ ያደረጉት…
ቻን | \”ሞዛምቢክን ማሸነፍ ይገባን ነበር\” መስዑድ መሐመድ
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ከሞዛምቢክ አቻው ጋር ያለግብ ከተለያየ በኋላ የቡድኑ አምበል መስዑድ መሐመድ የድህረ-ጨዋታ አስተያየት ሰጥቷል።…
ቻን | ዋልያዎቹ የመጀመሪያ የምድብ ጨዋታቸውን ያለግብ አጠናቀዋል
በኢትዮጵያ እና በሞዛምቢክ መካከል የተደረገው የምድብ አንድ ሁለተኛ ጨዋታ 0-0 ተጠናቋል። በመጀመሪያው አጋማሽ በኳስ ቁጥጥሩም ይሁን…
ከፍተኛ ሊግ | የ9ኛ ሳምንት ሁለተኛ ቀን ጨዋታዎች ውሎ
የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ ዛሬ ስምንት ጨዋታዎችን አስተናግዶ ዘጠነኛው ሳምንት ተጠናቋል። በቶማስ ቦጋለ እና ጫላ አቤ የ04፡00…

