ከፍተኛ ሊግ | ሀምበሪቾ ዱራሜ ነጥብ ቢጋራም የገላን አቻ መውጣት ወደ ፕሪምየር ሊጉ የማደጉን ዕድል አስፍቶለታል
ከፍተኛ ሊግ | ሀምበሪቾ ዱራሜ ነጥብ ቢጋራም የገላን አቻ መውጣት ወደ ፕሪምየር ሊጉ የማደጉን ዕድል አስፍቶለታል
በተጠባቂው የምድብ ሐ ጨዋታ ሀምበሪቾ እና ገላን ከተጋጣሚያቸው ጋር ነጥብ ተጋርተው ሀምበሪቾ የማደጉን ዕድል ሲያሰፋ በምድብ…
ሪፖርት | የጣና ሞገዶቹ ወሳኝ ድል አዳማ ከተማ ላይ አሳክተዋል
ተቀይሮ የገባው አደም አባስ ቡድኑ ባህር ዳር ከተማ ከአዳማ ከተማ ሦስት ነጥብ ወስዶ ከመሪው ጋር ያለው…
ሪፖርት | ኢትዮጵያ ቡና በሮቤል ተ/ሚካኤል ብቸኛ የፍጹም ቅጣት ምት ግብ ኤሌክትሪክን ረቷል
በ24ኛ ሳምንት የመጀመሪያ ጨዋታ አንድም ዒላማውን የጠበቀ ሙከራ ማድረግ ያልቻሉት ኢትዮ ኤሌክትሪኮች በኢትዮጵያ ቡና 1-0 መረታታቸው…
መረጃዎች | 96ኛ የጨዋታ ቀን
በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 24ኛ ሣምንት የመጀመሪያ ቀን የሚደረጉ ሁለት ጨዋታዎችን የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው ቀርበዋል። ኢትዮጵያ…
ከ23ኛ ሳምንት ጨዋታዎች መካከል በአንዱ ላይ ምርመራ ሊደረግ ነው
በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 23ኛ ሳምንት መርሐግብሮች መካከል የአንድ ጨዋታ ውጤት በጊዜያዊነት እንዳይፀድቅ ሲወሰን ሁለት ክለቦች…
ወደ ፕሪምየር ሊጉ ላደጉት የሲዳማ ቡና ዕንስቶች የገንዘብ ሽልማት ተበረከተ
የ2015 የሴቶች ከፍተኛ ሊግ ሻምፒዮን ለሆነው እና ወደ 2016 የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ ላደገው ሲዳማ ቡና…
ሪፖርት| ማራኪው ጨዋታ በሰራተኞቹ አሸናፊነት ተጠናቋል
ጌታነህ ከበደ ደምቆ ባመሸበት ጨዋታ ወልቂጤዎች ከሁለት ለባዶ መመራት ተነስተው ለገጣፎን አሸንፈዋል። ወልቂጤዎች ባለፈው ሳምንት ሽንፈት…
ሪፖርት | መቻል ቅዱስ ጊዮርጊስ ላይ ጣፋጭ ድል ተጎናጽፏል
መቻሎች በከነዓን ማርክነህ ብቸኛ የፍጹም ቅጣት ምት ግብ ፈረሰኞቹን 1-0 መርታት ችለዋል። 9 ሰዓት ላይ የመቻል…
መረጃዎች | 95ኛ የጨዋታ ቀን
የቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 23ኛ ሳምንት ማገባደጃ የሆኑ ሁለት ጨዋታዎችን የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው አሰናድተናል። መቻል ከ…
አሰልጣኝ ገብረመድኅን ኃይሌ በዕለቱ ዳኝነት ዙሪያ የሰጡት አስተያየት
\”ይህ ጥቅም መስጠት ካልሆነ በስተቀር ሌላ ምንም ነገር የለውም… \”14 ለ 11 ሆኖ መጫወት ይቻላል ?……

