መቻል በአማካይ እና ተከላካይ ቦታ የሚጫወት ተጨዋች አስፈርሟል

መቻል በአማካይ እና ተከላካይ ቦታ የሚጫወት ተጨዋች አስፈርሟል

በአሠልጣኝ ፋሲል ተካልኝ የሚመራው መቻል ተጨማሪ ተጫዋች ወደ ስብስቡ ቀላቅሏል። የቀድሞ ስሙን መቻል ዳግም ያገኘው የሊጉ…

የፌዴሬሽኑ ዋና ፀሀፊ መግለጫ ሰጥተዋል

በቀጣይ ሁለት ቀናት የሚደረገውን የምርጫ ጠቅላላ ጉባዔ የተመለከተ መግለጫ ተሰጥቷል። መጪውን አራት ዓመታት የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን…

ድሬዳዋ ከተማ ሁለት ረዳት አሰልጣኞችን ሾሟል

የምስራቁ ክለብ ድሬዳዋ ከተማ ሁለት ረዳት አሰልጣኞችን ወደ ስብስቡ አካቷል፡፡ አሰልጣኝ ዮርዳኖስ አባይን በዋና አሰልጣኝነት ከቀጠሩ…

ሲዳማ ቡና ናይጄሪያዊ አጥቂ አስፈርሟል

በተጠናቀቀው የውድድር ዓመት ሦስተኛ ደረጃን ይዞ ያጠናቀቀው ሲዳማ ቡና ሦስተኛ የውጪ ዜጋ ተጫዋች ወደ ስብስቡ ቀላቅሏል።…

ፈረሰኞቹ አሰልጣኝ ዘሪሁን ሸንገታን ዋና አሰልጣኝ አድርገው ሾመዋል

በተጠናቀቀው የውድድር ዘመን ፈረሰኞቹን በጊዜያዊነት እየመሩ የቆዮት አሰልጣኝ ዘሪሁን ሸንገታ የቡድኑ ዋና አሰልጣኝ በመሆን ተሹመዋል። ቅዱስ…

ጋምቢያዊው አጥቂ ዐፄዎቹን ተቀላቀለ

በካፍ ኮንፌድሬሽን ዋንጫ ኢትዮጵያን የሚወክለው ፋሲል ከነማ ጋምቢያዊ ዜግነት ያለውን አጥቂ በዛሬው ዕለት የግሉ አድርጓል፡፡ የተጠናቀቀውን…

ሀድያ ሆሳዕና ሁለት ጋናዊ ተጫዋቾችን የግሉ አድርጓል

ሀድያ ሆሳዕና የአጥቂ እና የአማካይ ስፍራ ተጫዋች የሆኑ ሁለት ጋናውያን ተጫዋቾችን በይፋ በዛሬው ዕለት ወደ ስብስብ…

ወላይታ ድቻ ጋናዊ አጥቂ ወደ ስብስቡ ቀላቅሏል

ጋናዊው አጥቂ ሚኬል ሳርፖንግ ወላይታ ድቻን በአንድ ዓመት ውል ተቀላቅሏል፡፡ የአሰልጣኝ ፀጋዬ ኪዳነማርያምን ውል ካራዘመ በኋላ…

የኢትዮ ኤሌክትሪክ ረዳት አሰልጣኝ ታውቋል

አሰልጣኝ ገዛኸኝ ከተማ የክፍሌ ቦልተና ረዳት በመሆን በዛሬው ዕለት ተሹመዋል፡፡ የከፍተኛ ሊጉ ምድብ ሀ ውድድርን አንደኛ…

የፋሲል ከነማ ተጋጣሚ የሜዳ ላይ ጨዋታውን ከሀገሩ ውጪ ያደርጋል

በአፍሪካ ኮንፌዴሬሽን ካፕ የመጀመሪያ ዙር የቅድመ ማጣሪያ መርሐ-ግብር ከሀገራችን ክለብ ፋሲል ከነማ ጋር የተመደበው የቡሩንዲው ክለብ…