የአሰልጣኞች አስተያየት | ወልቂጤ ከተማ 0-2 መቻል

የአሰልጣኞች አስተያየት | ወልቂጤ ከተማ 0-2 መቻል

“እንደሚሆን እንጠብቅ ነበር ፣ ያንንም ነው ያገኘነው” አሰልጣኝ ገብረክርስቶስ ቢራራ “የፈለግነውን ነገር ሳናገኝ ወጥተናል” አሰልጣኝ ሙሉጌታ…

ሪፖርት | መቻል ለአምስተኛ ተከታታይ ጊዜ ድል አድርጓል

ምሽት ላይ በተደረገው ጨዋታ መቻሎች በከነዓን ማርክነህ እና ቺጂኦኬ ናምዲ ግቦች ወልቂጤ ከተማን 2-0 ረተዋል። በዕለቱ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ሀዋሳ ከተማ 0-3 ቅዱስ ጊዮርጊስ

“ከዚህም በላይ ጎሎች መግባት ነበረባቸው” አሰልጣኝ ዘሪሁን ሸንገታ “ዕርምጃም እየወሰድን ጭምር ቡድናችንን ለማስተካከል እንሞክራለን” አሰልጣኝ ዘርዓይ…

ሪፖርት | ፈረሠኞቹ ኃይቆቹን በሰፊ የግብ ልዩነት ረተዋል

በሣምንቱ ቀዳሚ መርሐግብር ቅዱስ ጊዮርጊስ አቤል ያለው በመጀመሪያ አጋማሽ ባስቆጠራቸው ሦስት ግቦች ሀዋሳ ከተማን 3-0 መርታት…

ሸገር ደርቢን መቼ ለማድረግ ታስበ ?

በሰባተኛ ሳምንት መካሄድ የነበረበት የሸገር ደርቢ በመያዝነው ወር መጨረሻ ለማድረግ መታሰቡን አውቀናል። የ2016 የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ…

የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የሜዳ ለውጥ ያደርጋል

የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ አክሲዮን ማህበር በቀጣዮቹ ሁለት ሳምንታት ጨዋታዎች ላይ የቦታ ለውጥ አድርጓል። የ2016 ኢትዮጵያ ፕሪምየር…

መረጃዎች | 29ኛ የጨዋታ ቀን

ስምንተኛው ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ነገ በሚደረጉ ሁለት ጨዋታዎች ጅማሮውን ያደርጋል ፤ ጨዋታዎቹን የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው…

የሴቶች ፕሪሚየር ሊግ | መሪው ቦሌ ነጥብ ጥሏል

የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪሚየር ሊግ 5ኛ ሣምንት የመጨረሻ ቀን አራት ጨዋታዎች ተደርገው ሶስቱ ጨዋታዎች በአቻ ሲጠናቀቁ ሲዳማ…

ከፍተኛ ሊግ | ኤሌክትሪክ የመጀመርያ ሽንፈት ሲያስተናግድ ነገሌ አርሲ መሪነቱን አጠናክሯል

የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ ምድብ የስድስተኛ ሳምንት ሁለተኛ ቀን ጨዋታዎች በአበበ ቢቂላ ስታዲየም እና ሀዋሳ አርቴፊሻል ሜዳ…

ሴቶች ፕሪምየር ሊግ | መቻል እና ንግድ ባንክ ድል አስመዝግበዋል

ዛሬ በተጀመረው የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪሚየር ሊግ አምስተኛ ሣምንት ንግድ ባንክ እና መቻል ሲያሸንፉ ይርጋጨፌ እና ልደታ…