“ለበፊቱ ላለማድረጋችን እንደ ፌድሬሽን ኃላፊነቱን ወስደን ይቅርታ የምንጠይቅበት ጉዳይ ነው” አቶ ባህሩ ጥላሁን
“ለበፊቱ ላለማድረጋችን እንደ ፌድሬሽን ኃላፊነቱን ወስደን ይቅርታ የምንጠይቅበት ጉዳይ ነው” አቶ ባህሩ ጥላሁን
የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌድሬሽን በስሩ ለሚያዘጋጃቸው ውድድሮች ያለፉትን አራት ዓመታት ኮከብ ለሆኑ ተጫዋቾች እና አሰልጣኞች ሽልማቶችን ለምን…
ኢትዮጵያዊያን ባለሙያዎች በዓለም ዋንጫ የማጣሪያ ጨዋታዎች ላይ ተመድበዋል
ኮትዲቫር እና ዩጋንዳ ላይ ለሚደረጉ የዓለም ዋንጫ የማጣሪያ ጨዋታዎች ሦስት ኢትዮጵያን ባለሙያዎች በካፍ ተመርጠዋል። አፍሪካን በመወከል…
ሁለት ተጫዋቾች ከዋልያዎቹ ስብስብ ጋር አይገኙም
ያሬድ ባዬህን በጉዳት ምክንያት በጊት ጋትኮች የተካው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ተጨማሪ ሁለት ተጫዋቾችንም በጉዳት ማጣቱ ታውቋል።…
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ለአንድ ተጫዋች ጥሪ አድርጓል
አሰልጣኝ ገብረመድኅን ኃይሌ ተከላካይ መስመር ላይ አንድ ተጫዋች በጉዳት ምክንያት በማጣታቸው ለተጨማሪ ተጫዋች ጥሪ አድርገዋል። ከሳምንት…
ሁለት ኢትዮጵያዊያን ዳኞች የዓለም ዋንጫ የማጣሪያ ጨዋታን ይመራሉ
የዓለም ዋንጫ የአፍሪካ ዞን የማጣሪያ መርሐግብር ከቀጣዩ ሳምንት አንስቶ መከናወን ሲጀምር ኢትዮጵያዊያን ሁለት ዳኞች አልጄሪያ ላይ…
ሪፖርት | ኃይቆቹ ወደ ድል ተመልሰዋል
ለብሔራዊ ቡድን ጨዋታ ሊጉ ከመቋረጡ አስቀድሞ የተካሄደው የሳምንቱ የመጨረሻ ጨዋታ ሀዋሳ ከተማን ባለድል አድርጎ ተገባዷል። ሀድያ…
ሪፖርት| ኢትዮጵያ ቡና ሀምበሪቾን ረምርሟል
በውድድሩ ዓመቱ ብዙ ግቦች የተቆጠረበት ጨዋታ በቡናማዎቹ አሸናፊነት ተጠናቀቀ። ኢትዮጵያ ቡናዎች ሻሸመኔን ካሸነፈው ቋሚ አሰላለፍ መስፍን…
የመቻሉ አጥቂ የብሔራዊ ቡድን ጥሪ ደርሶታል
በውድድር ዓመቱ አጋማሽ መቻልን የተቀላቀለው አጥቂ በዓለም ዋንጫ ማጣርያው ይሳተፋል። የቶጎ ብሔራዊ ቡድን በቀጣይ ቀናት ከደቡብ…
ኢንስትራክተር አብርሃም በመጀመሪያው የኮሳፋ የቴክኒካል ጥናት ቡድን ሲምፖዚየም ተሳተፉ
ያለፉትን ሁለት ቀናት በደቡብ አፍሪካ በተካሄደው የኮሳፋ የቴክኒካል ጥናት ቡድን ሲምፖዚየም የካፍ ኤሊት ኢንስትራክተር አብርሃም መብራቱ…
መረጃዎች | 106ኛ የጨዋታ ቀን
የጨዋታ ሳምንቱ መገባደጃ መርሐግብሮችን የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው አሰናድተናል። ኢትዮጵያ ቡና ከ ሀምበርቾ ተከታታይ ሁለት ድሎች አሳክተው…

